1 Kings 1:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ ዳዊት፡ ካህን ጻዶቅን ነብዪ ናታንን በናያ ወዲ ዮያዳን ጸውዑኒ። ኣብ ቅድሚ ንጉስ ድማ መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ዳዊት፥ “ካህኑን ሳዶቅንና ነቢዩ ናታንን የዮዳሄንም ልጅ በናያስን ጥሩልኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ዳዊት። ካህኑን ሳዶቅንና ነቢዩን ናታንን የዮዳሄንም ልጅ በናያስን ጥሩልኝ አለ። ወደ ንጉሡም ፊት ገቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ዳዊት፦ “ካህኑን ሳዶቅንና ነቢዩን ናታንን የዮዳሄንም ልጅ በናያስን ጥሩልኝ” አለ። ወደ ንጉሡም ፊት ገቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ዳዊተ፥ “ታዉ ቄስያ ሳዶቃ፥ ትምቢትያ ኦድያ ናታናነ ዮዳሄ ናኣ ባናያ ጼሲደ ገልስተ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ ገሊደ፥ ካትያ ስን አድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Kaatii Daawite, «Taw k'eesiyaa Saadook'a, timbbitiyaa odiyaa Naataananne Yoodaahe na'aa Banaaya s'eesiide gelissite» yaageedda. Unttunttu geliide, kaatiyaa sintsa aad'd'eedino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Kawo Dawiti, «Taas qeese Saadooqe, nabe Naataanenne Yoodahe naa Bannaya xeygite» gides; histtiin istti kawoza sinth shiiqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ዳዊቲ፥ «ታስ ቄሴ ሳዶቄ፥ ናቤ ናታኔኔ ዮዳሄ ና ባናያ ጼይጊቴ» ጊዴስ፤ ሂስቲን ኢስቲ ካዎዛ ሲን ሺቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ካዎይ ዳዊቲ፥ “ታዉ ካህንያ ሳዶቃ፥ ናብያ ናታናነ ዮዳሄ ናኣ ባናያ ፄግተ” ያግን፥ ኤንቲ ገልድ፥ ካዋ ስንን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Kawoy Dawiti, “Taw kahiniya Saadoqa, nabiya Naatananne Yoodahe na7aa Banaya xeegite” yaagin, enti gelidi, kawa sinthan eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሥ ዳዊትም፣ “ካህኑን ሳዶቅን፣ ነቢዩን ናታንንና የዮዳሄን ልጅ በናያስን ጥሩልኝ” አለ። እነርሱም ንጉሡ ፊት በቀረቡ ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ዳዊት ካህኑን ሳዶቅን፥ ነቢዩን ናታንንና የዮዳሄን ልጅ በናያን አስጠራ፤ እነርሱም ገብተው ወደ እርሱ ቀረቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ዳዊት ድማ፥ “ንኻህን ሳዶቅን ንነቢይ ናታንን ንበናያስ ወዲ ዮዳሄን ፀውዑለይ” በለ። ንሳቶም ከዓ ናብቲ ንጉስ ዝነበሮ መፁ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ዳዊት ድማ፡ ንኻህን ጻዶቅን ንነብዪ ናታንን ንበናያ ወዲ የሆያዳን ጸውዑለይ፡ በለ። ናብ ቅድሚ ንጉስ ከኣ መጹ።