1 Kings 1:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ እውን፡ ንገሮት ጐይታኹም ምሳኹም ውሰዱ፡ ሰሎሞን ወደይ ድማ ኣብ በቕሊ ተወጢሑ ናብ ጊሆን የውርዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ንጉ​ሡም ገቡ። ንጉ​ሡም አላ​ቸው፥ “የጌ​ታ​ች​ሁን አገ​ል​ጋ​ዮች ይዛ​ችሁ ሂዱ፥ ልጄ​ንም ሰሎ​ሞ​ንን በበ​ቅ​ሎዬ ላይ አስ​ቀ​ም​ጡት፥ ወደ ግዮ​ንም አው​ር​ዱት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም አላቸው። የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም አላቸው፦ “የጌታችሁን ባርያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ኡንቱንታ፥ “ታ ቆማቱዋ ህንተናና አክ ቢደ፥ ታ ናኣ ሶሎሞና ታን ቶግያ ባቁሉዋ ቶግሲደ፥ ዱገ ግዮነ ፑልትያ አፍተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I unttuntta, «Ta k'oomatuwaa hinttenana akki biide, ta na'aa Solomona taani toggiyaa bak'uluwaa togissiide, duge Giyoone pulttiyaa afite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozi isttas, «Ta aylleta inttenara ekki biidi ta naa Solomoone ta baqulo togisidi duge Giyoone efte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚ ኢስታስ፥ «ታ ኣይሌታ ኢንቴናራ ኤኪ ቢዲ ታ ና ሶሎሞኔ ታ ባቁሎ ቶጊሲዲ ዱጌ ጊዮኔ ኤፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ “ታ አይለታ ህንተራ ኤክድ ብድ፥ ታ ናኣ ሶሎሞነ ታ ቶግያ ባቁሉዋ ቶግስድ፥ ግዮነ ፑልቱዋኮ ኤፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy “Ta aylleta hintera ekidi bidi, ta na7aa Solomone ta toggiya baquluwa togisidi, Giyoone pultuwako efite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህ አላቸው፤ “የጌታችሁን አገልጋዮች ይዛችሁ በመሄድ ልጄን ሰሎሞንን በራሴ በቅሎ ላይ አስቀምጡት፤ ወደ ግዮንም ይዛችሁት ውረዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም እንዲህ አላቸው፦ “በቤተ መንግሥቴ ከሚገኙት ባለሟሎቼ ጋር አብራችሁ ሂዱ፤ ልጄን ሰሎሞንንም እኔ በምቀመጥባት በቅሎ አስቀምጡትና አጅባችሁት ወደ ግዮን ምንጭ ውረዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ “ነቶም ሓለውተይ ምሳኻትኩም ተማሊእኹም፥ ንወደይ ሰሎሞን ከዓ ኣብ በቕለይ ኣቐሚጥኩም ናብ ሩባ ግዮን ኣውርድዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ድማ በሎም፡ ንገላዉ ጐይታኹም ምሳኹም ተማሊእኩምንወደይ ሰሎምን ከኣ ኣብ በቕለይ ኣወጢሕኩም ናብ ጊሖን ኣውርድዎ።