1 Kings 1:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በናያ ወዲ ዮያዳ ድማ ንንጉስ፡ ኣሜን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታይ ንጉስ እውን ከምኡ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የዮ​ዳ​ሄም ልጅ በና​ያስ መልሶ ለን​ጉሡ አለ፥ “እን​ዲሁ ይሁን፤ የጌ​ታ​ዬም የን​ጉሥ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ያጽና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዮዳሄም ልጅ በናያስ መልሶ ለንጉሡ አለ፥ ያበጅ ያድርግ፤ የጌታዬም የንጉሥ አምላክ ይህን ይናገር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዮዳሄም ልጅ በናያስ መልሶ ለንጉሡ አለ፦ “ያበጅ ያድርግ፥ የጌታዬም የንጉሥ ጌታ ይህን ይናገር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮዳሄ ናኣ ባናይ ካትያዉ ዛሪደ፥ “አመንእ! መና ጎዳይ፥ ታ ጎዳ ካትያ ጾሳይካ ሄዋ ጎ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoodaahe na'aa Banaayi kaatiyaw zaariide, «Amen"i! Med'inaa Goday, ta godaa kaatiyaa S'oossaykka hewaa go!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yoodahe naa Bannayay kawozas zaaridi, «Amiin! Ta godaa kawoza, GODAY, Xoossay minththo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዮዳሄ ና ባናያይ ካዎዛስ ዛሪዲ፥ «ኣሚን! ታ ጎዳ ካዎዛ፥ ጎዳይ፥ ጾሳይ ሚን!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዮዳሄ ናኣ ባናይ ዛሪድ፥ “አምንእ! ጎዳይ፥ ታ ጎዳ ካዋ ፆሳይ ሄሳ ፖሎ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yoodahe na7aa Banayi zaaridi, “Amin7i! Goday, ta godaa kawa Xoossay hessa polo!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዮዳሄ ልጅ በናያስም ለንጉሡ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “አሜን! የጌታዬ የንጉሡ አምላክ እግዚአብሔር ይህንኑ ያጽናው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዮዳሄ ልጅ በናያም “ጌታዬ ንጉሡ እንዳለው ይሁን፤ ይህንንም አምላክህ እግዚአብሔር ይፈጽመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በናያስ ወዲ ዮዳሄ ኸዓ ንንጉስ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታይ ደኣ ኸምኡ ይበል እምበር፥ ከምቲ ዝበልካዮ ኽንገብር ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
በናያ ወዲ የሆያዳ ኸኣ ንንጉስ፡ ኣሜን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታይ ንጉስ ከምኡ ይበል፡