1 Kings 1:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እታ ጓል ድማ ኣዝያ ጽብቕቲ ነበረት፡ ንንጉስ ድማ ትፈትዎን ተገልግሎን ነበረት፡ እቲ ንጉስ ግና ኣይፈለጣን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቆን​ጆ​ዪ​ቱም እጅግ ውብ ነበ​ረች፤ ንጉ​ሡ​ንም ታቅ​ፈ​ውና ታገ​ለ​ግ​ለው ነበር፤ ንጉሡ ግን አያ​ው​ቃ​ትም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቈንጆይቱም እጅግ ውብ ነበረች፤ ንጉሡንም ትረዳውና ታገለግለው ነበር፥ ንጉሡ ግን አያውቃትም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልጃገረዲቱም እጅግ ውብ ነበረች። ለንጉሡም ረዳትና አገልጋይ ሆነች፤ ንጉሡ ግን ከእርሷ ጋር ግንኙነት ፈጽሞ አያውቅም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ወዶራታ ሎይ ማላ ሎኦ ናኣ። እዛ ካትያ ናጋዱነ አዉ ኦዱ፤ ሽን ካቲ እዝና ግሱዋን ጋከት ኤረና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He gellayatta loytsa malaa lo"o na'aa. Iza kaatiyaa naagaaddunne aw ootsaaddu; shin kaatii izina gisuwaan gaketti erenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izakka keeha mala lo7o; kawozara dashe izas ooththashe iza lo7eththa oykkadus; gido attiin izi izo ekkibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛካ ኬሃ ማላ ሎኦ፤ ካዎዛራ ዳሼ ኢዛስ ኦሼ ኢዛ ሎኤ ኦይካዱስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኢዞ ኤኪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ጌላእያ ዳሮ ማላ ሎኦ። እያ ካዋ ሄማሱነ እያዉ ኦሱ፤ ሽን ካዎይ ኢራ አቅ ኤረና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He geela7iya daro mala lo77o. Iya kawa heemmasunne iyaw oothasu; shin kawoy iira aqi erenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልጃገረዲቱ እጅግ ቈንጆ ነበረች፤ ንጉሡንም ትንከባከበውና ታገለግለው ነበር፤ ንጉሡ ግን ከእርሷ ጋር ግንኙነት አልነበረውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም እጅግ ውብ ነበረች፤ ከንጉሡም ጋር ሆና በማገልገል ትንከባከበው ነበር፤ ይሁን እንጂ እርሱ ከእርስዋ ጋር አልተገናኘም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ የመና ፅብቕቲ ነበረት፤ ንንጉስ ከዓ ትከናኸኖን ተገልግሎን ነበረት፤ እቲ ንጉስ ግና ኣይፈልጣን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ኣዝያ መልክዔኛ ነበረት፡ ንንጉስ ከኣ ትኣልዮን ተገልግሎን ነበረት፡ ንጉስ ግና ኣይፈለጣን።