1 Kings 1:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሉ እቲ ህዝቢ ደድሕሪኡ ደየበ፣ እቲ ህዝቢ ድማ ዋጣታት እናነፍሐን ብዓቢ ሓጐስ የሐጕሶምን ነበረ፣ ምድሪ ብድምጺ እዚኣ ድማ ተቐደደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡም ሁሉ እርሱን ተከትለው ወጡ፤ ከበሮንና መሰንቆንም መቱ፥ በታላቅም ደስታ ደስ አላቸው፤ ከጩኸታቸውም የተነሣ ምድር ተናወጠች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም ሁሉ እርሱን ተከትለው ወጡ፥ ሕዝቡም ዘፈን ይዘፍኑ ነበር፥ በታላቅም ደስታ ደስ አላቸው፤ ከጩኸታቸውም የተነሣ ምድር ተናወጠች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡም ሁሉ እርሱን ተከትለው ወጡ፥ ሕዝቡም ዘፈን ይዘፍኑ ነበር፥ በታላቅም ደስታ ደስ አላቸው፥ ከጩኸታቸውም የተነሣ ምድር ተናወጠች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳይ ኡባይካ አ ካሊደ ፑደ ቤዳ፤ ኡንቱንቱ ሱሱሊያ ፑን ፑኒደ ካኢደ ሎይ ናሸቴድኖ። ሄ ሆምቦጨን ቢታይ ቃጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asay ubbaykka Aa kaalliide pude beedda; unttunttu suusulliyaa punni punniide kaa'iidde loytsi nashetteeddino. He hombboc'etsan biittay k'aas's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Asay ubbayka iza azhabidi pude bides; istti dinke punni punni kaa7ishe keehi ufayettida; asaa homboceththan biittay qaaxxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሳይ ኡባይካ ኢዛ ኣዣቢዲ ፑዴ ቢዴስ፤ ኢስቲ ዲንኬ ፑኒ ፑኒ ካኢሼ ኬሂ ኡፋዬቲዳ፤ ኣሳ ሆምቦጬን ቢታይ ቃጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ኡባይ እያ ካልድ ብዶሶና፤ ኤንቲ ቢት ቃፃና ጋካናዉ ሱሱልኤ ፑንሸነ ዱርሸ ዳሮ ኡፋይትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asa ubbay iya kaallidi bidosona; enti biitti qaaxana gakanaw suusul7e punnishenne durishe daro ufaytidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡ ሁሉ እንቢልታ እየነፋና እጅግ እየተደሰተ አጀበው፤ ከድምፁ የተነሣም ምድሪቱ ተናወጠች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወደ ቤተ መንግሥትም በሚመለሱበት ጊዜ አጅበው ተከተሉት፤ ከድምፃቸው ከፍተኛነት የተነሣ ምድር እስክትናወጥ ድረስ እምቢልታ በመንፋት እየጮኹ ደስታቸውን ገለጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ዓጂቦምዎ ወፁ፤ ደርፊውን ይደርፉ ነበሩ፤ የመና ኸዓ ተሓጐሱ፤ ብወኻዕታኦም ድማ ምድሪ ተናወፀት።
Amharic Tigrinya 2011
ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ደድሕሪኡ ደየቡ፡ እቶም ህዝቢ ኸኣ እምብልታ እናወቕዑ፡ ዓብዪ ሓጐስ ተሐጐሱ፡ ብጭድርታኦምውን ምድሪ ተጨደት።