1 Kings 1:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዶንያ ምስ ኵሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ዕዱማት ድማ፡ በሊዖም ምስ ወድኡ፡ ነዚ ሰምዑ። ዮኣብ ድማ ድምጺ መለኸት ምስ ሰምዐ፡ እዚ ጫውጫውታ እታ ኸተማ ንምንታይ እዩ ጫውጫው ዝገብር ዘሎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዶ​ን​ያ​ስና እር​ሱም የጠ​ራ​ቸው ሁሉ መብ​ሉና መጠጡ ተፈ​ጽሞ ሳለ ሰሙ፤ ኢዮ​አ​ብም የመ​ለ​ከት ድምፅ በሰማ ጊዜ፥ “ይህ በከ​ተማ የም​ሰ​ማው ድምፅ ምን​ድን ነው?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዶንያስና እርሱም የጠራቸው ሁሉ መብሉና መጠጡ ተፈጽሞ ሳለ ሰሙ፤ ኢዮአብም የቀንደ መለከት ጽምፅ በሰማ ጊዜ። ይህ በከተማ ውስጥ ያለ የሽብር ድምፅ ምንድር ነው? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዶንያስና እርሱም የጠራቸው ሁሉ መብሉና መጠጡ ተፈጽሞ ሳለ ሰሙ፥ ኢዮአብም የቀንደ መለከት ጽምፅ በሰማ ጊዜ፦ “ይህ በከተማ ውስጥ ያለ የሽብር ድምፅ ምንድነው?” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዶንያስነ አናና ደእያ እማቱ ባላ ም ዉርሲደ ሀዋ ስሴድኖ። ኡሉዱድያ ፑኑዋ ስሲደ ዮኣበ፥ “ሀ ካታማን ኮሹምያ ዋላሳይ ኡባይ አይባቤ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Adooniyaasinne aanana de'iyaa imatsatuu baalaa mi wurssiidde hawaa siseeddino. Uluduuddiyaa punuwaa sisiide Yoo'aabe, «Ha kataman kooshumiyaa walassay ubbay aybabee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasinne izara diza imaththati gibira mi wursishe hessa siyida; Iyo7aabey dinkeza giirissaa siyidi, «Hayssi katamaan seetettiza giirissay aazee?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዶኒያሲኔ ኢዛራ ዲዛ ኢማቲ ጊቢራ ሚ ዉርሲሼ ሄሳ ሲዪዳ፤ ኢዮኣቤይ ዲንኬዛ ጊሪሳ ሲዪዲ፥ «ሃይሲ ካታማን ሴቴቲዛ ጊሪሳይ ኣዜ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዶንያስነ እያራ ደእያ እማት ግብራ ምድ ዉርስሸ ሄሳ ስእዶሶና። እዮኣብ ሞይዘ ፑኖ ስእድ፥ “ሀ ካታማን ስኤትያ ዎጫማ ግርሳይ አይቤ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasinne iyara de7iya imathati gibira midi wursishe hessa si7idosona. Iyo7aabi Moyze puno si7idi, “Ha kataman si7etiya wocama girsay aybee?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አዶንያስና የተጠሩት እንግዶች ሁሉ ግብዣውን በማገባደድ ላይ ሳሉ፣ ይህንኑ ሰሙ፤ ኢዮአብም የመለከቱን ድምፅ ሲሰማ፣ “ይህ በከተማዪቱ ውስጥ የሚሰማው ድምፅ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዶንያስና የጠራቸው ተጋባዦች ሁሉ ግብዣውን በማገባደድ ላይ ሳሉ የሁካታ ድምፅ ሰሙ፤ ኢዮአብም የእምቢልታ ድምፅ በሰማ ጊዜ “ይህ በከተማው ውስጥ የሚሰማው የሁካታ ድምፅ ሁሉ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዶንያስን ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ፅዉዓትን ድማ በሊዖም ምስ ወድኡ ድምፂ ሰምዑ። ኢዮኣብ ከዓ ድምፂ መለኸት ምስ ሰምዐ “እዝ ኣብ ከተማ ዝስማዕ ዘሎ ወኻዕታ እንታይ እዩ?” ኢሉ ጠየቐ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዶንያን ምስኡ ዝነበሩ ዂሎም ጽዉዓትን ድማ፡ በሊዖም ምስ ወድኡ፡ ሰምዕዎ። ዮኣብ ከኣ ደሃይ መለኸት ምስ ሰምዔ፡ እዚ ኣብ ከተማ ዚስማዕዘሎ ጭራሕምራሕ እንታይ እዩ በለ።