1 Kings 1:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካህን ጻዶቅን ነብዪ ናታንን ድማ ኣብ ጊሆን ንጉስ ኪኸውን ቀብእዎ። እዚ ዝሰማዕካዮ ጫውጫው እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን ቀብተው በግዮን አነገሡት፤ ከዚያም ደስ ብሎአቸው ወጡ፤ ከተማዪቱም አስተጋባች፤ የሰማችሁትም ድምፅ ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በግዮን ንጉሥ አድርገው ቀቡት፤ ከዚያም ደስ ብሎአቸው ወጡ፥ ከተማይቱም አስተጋባች፤ የሰማችሁትም ድምፅ ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በግዮን ንጉሥ አድርገው ቀቡት፥ ከዚያም ደስ ብሎአቸው ወጡ፥ ከተማይቱም አስተጋባች፥ የሰማችሁትም ድምፅ ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄስያ ሳዶቅነ ትምቢትያ ኦድያ ናታን፥ ግዮነ ሻፋን አ ኦኪደ ካተዬድኖ፤ ሄዋፐካ ኡንቱንቱ ሆምቦጪደ ፑደ ቤድኖ፤ ሄዎ ካታማይካ ኮሹሜ። ሀእ ህንተንቱ ስስያ ዋላሳይ ሄዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesiyaa Saadook'inne timbbitiyaa odiyaa Naataani, Giyoone Shaafaan Aa okkiide kaateyeeddino; hewaappekka unttunttu hombboc'iidde pude beeddino; hewoo katamaykka kooshummee. Ha"i hinttenttu sisiyaa walassay hewaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeese Saadooqeynne nabe Naataaney, Giyoonen iza tiydi kawoththida; heeppe istti hombocishe pude bida; hessan katamay kooshumees; ha7i intte siyiza kooshunchchay hessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴ ሳዶቄይኔ ናቤ ናታኔይ፥ ጊዮኔን ኢዛ ቲይዲ ካዎዳ፤ ሄፔ ኢስቲ ሆምቦጪሼ ፑዴ ቢዳ፤ ሄሳን ካታማይ ኮሹሜስ፤ ሃኢ ኢንቴ ሲዪዛ ኮሹንቻይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ሳዶቅነ ናበይ ናታን፥ ግዮነ ፑልቱዋ ማታን እያ ትይድ ካዎዶሶና፤ ኤንቲ እልልሸነ ዱርሸ ብዶሶና፤ ካታማን ስኤትያ ግርሳይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney Saadoqinne nabey Naatani, Giyoone pultuwa matan iya tiyidi kawothidosona; enti ililishenne durishe bidosona; kataman si7etiya girsay hessa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑ ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በግዮን ቀብተው አንግሠውታል። ከዚያም ደስ ብሏቸው ወጥተዋል፤ ከተማዪቱም ይህንኑ አስተጋብታለች፤ እንግዲህ የሰማችሁት ድምፅ ይኸው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በግዮን ምንጭ አጠገብ ቀብተው አንግሠውታል፤ ከዚህም በኋላ ሕዝቡ ሁሉ በደስታ ተሞልተው በእልልታና በሆታ ድምፃቸው እያስተጋባ ወደ ከተማ ተመልሰዋል፤ አሁን የምትሰሙትም ድምፅ ይኸው ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካህን ሳዶቅን ነቢይ ናታንን ድማ ንጉስ ክኸውን ኣብ ግዮን ቀብእዎ። ካብኡ ኸዓ ብዕልልታ ዓጂቦምዎ ተመለሱ፥ እታ ኸተማ ድማ ብዕልልታ ኣጋወሐት፤ እቲ ዝሰማዕኹምዎ ድምፂ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ካህን ጻዶቅን ነብዪ ናታንን ድማ ንጉስ ኪኸውን ኣብ ጊሖን ቀብእዎ። ካብኡ ኸኣ ተሐጒሶም ደየቡ፡ እታ ኸተማ ድማ ዕግርግር በለት። እቲ ዝሰማዕኩምዎ ጫውጫው እዚ እዩ።