1 Kings 1:47 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ባሮት ንጉስ ንጐይታና ንጉስ ዳዊት ኪባርኹዎ መጺኦም፡ ኣምላኽ ንስም ሰሎሞን ካብ ስምካ ይበልጽ፡ ዝፋኑ ድማ ካብ ዝፋንካ ይዓቢ። ንጉስ ድማ ኣብ ዓራት ሰገደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የን​ጉ​ሡም አገ​ል​ጋ​ዮች ገብ​ተው፦ ‘እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ሎ​ሞ​ንን ስም ከስ​ምህ ይልቅ መል​ካም ያድ​ርግ፤ ዙፋ​ኑ​ንም ከዙ​ፋ​ንህ የበ​ለጠ ያድ​ርግ’ ብለው ጌታ​ቸ​ውን ንጉሡ ዳዊ​ትን መረቁ፤” ንጉ​ሡም በአ​ል​ጋው ላይ ሆኖ ሰገደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የንጉሡም ባሪያዎች ገብተው። እግዚአብሔር የሰሎሞንን ስም ከስምህ ዙፋኑንም ከዙፋንህ የበለጠ ያድርግ ብለው ጌታችንን ንጉሡን ዳዊትን ባረኩ፤ ንጉሡም በአልጋው ላይ ሆኖ ሰገደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የንጉሡም ባርያዎች ገብተው፦ ‘እግዚአብሔር የሰሎሞንን ስም ከስምህ ዙፋኑንም ከዙፋንህ የበለጠ ያድርግ!’ ብለው ጌታችንን ንጉሡን ዳዊትን ባረኩ፥ ንጉሡም በአልጋው ላይ ሆኖ ሰገደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ካትያ ኦሳንቻቱካ ኑ ጎዳ ካትያ ዳዊታ፥ ‘ነ ጾሳይ ሶሎሞና ዋርያ ነዋፐካ አ ዋረዮ! አ ካዉተ አራታ ነዋፐካ አ ግታዮ!’ ያጊደ አንጄድኖ። ካቲ ባረ አርሳን ደኢደ ሆኪደ ጾሳዉ ጎይኒደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay kaatiyaa oosanchchatuukka nu godaa Kaatiyaa Daawita, ‹Ne S'oossay Solomona waariyaa newaappekka aatsi waareyo! Aa kawutetsaa araataa newaappekka aatsi gitayo!› yaagiide anjjeeddino. Kaatii bare arssaan de'iidde hokkiide S'oossaw goynniidde,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse kawo shuumeti nu godaa kawo Dawitekko yiidi, ‹Ne Xoossay Solomoone sunththaa ne sunththaafe dhoqqu histto! Iza kawoteththa araataakka neyssafe aadheth histto!› giidi anjjida; histtiin kawoy ba algan dishe hokki Xoossas goynnishe,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ካዎ ሹሜቲ ኑ ጎዳ ካዎ ዳዊቴኮ ዪዲ፥ ‹ኔ ጾሳይ ሶሎሞኔ ሱን ኔ ሱንፌ ቁ ሂስቶ! ኢዛ ካዎቴ ኣራታካ ኔይሳፌ ኣ ሂስቶ!› ጊዲ ኣንጂዳ፤ ሂስቲን ካዎይ ባ ኣልጋን ዲሼ ሆኪ ጾሳስ ጎይኒሼ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ቦላካ፥ ካዋ ሞርናት ኑ ጎዳ ካዋ ዳዊታኮ ሺቅድ፥ ‘ነ ፆሳይ ሶሎሞነ ሱን ነይሳፈ አድ ከሶ፤ እያ አራታ ነይሳፈ አድ ግታዮ!’ ያግድ አንጅዶሶና። ካዎይ ባ አልጋን ደእሸ ሆክድ ፆሳ ጎይንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa bollaka, kawa moorinnati nu godaa Kawa Dawitako shiiqidi, ‘Ne Xoossay Solomone sunthaa neysafe aathidi kesso; iya araata neysafe aathidi gitayo!’ yaagidi anjidosona. Kawoy ba algan de7ishe hokidi Xoossa goyinnis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የመንግሥቱ ሹማምትም ወደ ጌታችን ወደ ንጉሥ ዳዊት መጥተው፣ ‘አምላክህ የሰሎሞንን ስም ከአንተ ስም የላቀ፣ ዙፋኑንም ከአንተ ዙፋን የበለጠ ያድርገው’ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸውለታል። ንጉሡም ዐልጋው ላይ ሆኖ በመስገድ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በላይ ከፍተኛ ሥልጣን ያላቸው ባለሟሎች ሁሉ ወደ ንጉሥ ዳዊት ቀርበው ‘አምላክህ እግዚአብሔር ሰሎሞንን ከአንተ ይበልጥ ዝናው የገነነ፥ መንግሥቱንም ይበልጥ ታላቅ ያድርገው!’ ሲሉ አክብሮታቸውን ገልጠዋል፤ ከዚህ በኋላ ንጉሥ ዳዊት በአልጋው ላይ ሳለ ለእግዚአብሔር ሰገደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሹመኛታት ቤተ መንግስቲ ድማ ናብቲ ንጉስ ዘለዎ ኣትዮም ንጐይታና ንጉስ ዳዊት ‘ኣምላኽካ ንሰሎሞን ካባኻ የብልፆ፤ ንዙፋኑ ኸዓ ኻብ ዙፋንካ የዕብዮ’ እናበሉ መረቕዎ። ንጉስ ድማ ኣብ መደቀሲኡ ኾይኑ ንእግዚኣብሄር ሰገደ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ገላዉ ንጉስ ድማ ኣትዮም፡ ንጐይታና ንጉስ ዳዊት፡ ኣምላኽካ ንስም ሰሎምን ካብ ስምካ የብልጾ፡ ንዝፋኑ ኸኣ ካብ ዝፋንካ የዕብዮ፡ ኢሎም መረቕዎ። ንጉስ ድማ ኣብ መደቀሲኡ ዀይኑ ሰገደ።