1 Kings 1:48 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምኡ ድማ እቲ ንጉስ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ሎሚ ኣዒንተይ እናረኣያ ኣብ ዝፋነይ ኪቕመጥ ዝሃበ፡ ምስጋና ይኹኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም፥ “ዐይኔ እያየ ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጠውን ዘር የሰጠኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ደግሞ። ዓይኔ እያየ ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጠውን የሰጠኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ደግሞ፦ ‘ዓይኔ እያየ ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጠውን የሰጠኝ የእስራኤል አምላክ ጌታ ይመስገን!’ አለ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
‘ታ ካዉተ አራታን ኡቲደ ታ ሳኣን ካተትያዋ ታና ሀቼ ታ አይፍያን በሴዳ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ጋላተቶ!’ ያጌዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
‹Ta kawutetsaa araatan uttiide ta sa'aan kaatetiyaawaa taana hachche ta ayfiyaan besseedda Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay galatetto!› yaageedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
‹Ta kawoteththa araatan uttidi ta sohon kawotizayssa tana hach ta ayfen bessida GODAA Isra7eele Xoossay galatetto!› gides» gi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
‹ታ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዲ ታ ሶሆን ካዎቲዛይሳ ታና ሃች ታ ኣይፌን ቤሲዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ጋላቴቶ!› ጊዴስ» ጊ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጉጅድካ፥ ‘ታ በሳን ካዎድ፥ ታ አራታን ኡትስድ፥ ታና ሀች ታ አይፈን በሲያ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ጋላተቶ!’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gujidika, ‘Ta bessan kawothidi, ta araatan utisidi, tana hachi ta ayfen bessiya Goday, Isra7eele Xoossay galatetto!’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
‘ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጠውን ወራሽ ዐይኔ እንዲያይ የፈቀደ፣ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ፣ ምስጋና ይድረሰው’ አለ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
‘ዛሬ ከእኔ ዘሮች መካከል አንዱ በእኔ እግር ተተክቶ እንዲነግሥ ያደረገና ይህን ለማየት ያበቃኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን!’ ሲል እግዚአብሔርን አመሰገነ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቀፂሉ ኸዓ ‘እቲ ኣዒንተይ እናረአያ ሎሚ ኣብ ዙፋነይ ዝቕመጥ ውሉድ ዝሃበኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ይመስገን’ በለ።”
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ከኣ፡ እቲ ኣዒንተይ እናረኣያ ሎሚ ኣብ ዝፋነይ ዚቕመጥ ዝሀበኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ብሩኽ ይኹን፡ በለ።