1 Kings 1:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣዶንያ ወዲ ሃጊት ልዕል ኢሉ፡ ኣነ ንጉስ ክኸውን እየ፡ በለ። ኣብ ቅድሚኡ ኪጐዩ ድማ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ሓምሳ ሰብኡትን ኣዳለወሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአ​ጊ​ትም ልጅ አዶ​ን​ያስ፥ “ንጉሥ እሆ​ና​ለሁ” ብሎ ተነሣ፤ ሰረ​ገ​ሎ​ች​ንና ፈረ​ሰ​ኞ​ችን በፊ​ቱም የሚ​ሮጡ አምሳ ሰዎ​ችን አዘ​ጋጀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአጊትም ልጅ አዶንያስ። ንጉሥ እሆናለሁ ብሎ ተነሣ፤ ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን በፊቱም የሚሮጡ አምሳ ሰዎች አዘጋጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያንጊዜ የሐጊት ልጅ አዶንያስ፦ “ንጉሥ እሆናለሁ” ብሎ ተነሣሣ፤ ለራሱም ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን፥ እንዲሁም ኀምሳ ጋሻ ጃግሬዎችን አዘጋጀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀጊት ናአይ አዶንያስ፥ “ታን ካተታናዉ ኮያድ” ያግ ደንዲደ ፓራ ጋረቱዋነ ፓራቱዋ ባረ ስንን ዎጽያ እሻታሙ አሳና ጊግሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haggiitti na'ay Adooniyaas, «Taani kaatetanaw koyaad» yaagi denddiide paraa gaaretuwaanne paratuwaa bare sintsan wos's'iyaa ishatamu asaana giigisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hagiti naa Adoniyaasi, «Ta kawotana koyays» gi dendides; para-gaaretanne parata qasseka izappe sinththe sinththe baanaas 50 asata giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃጊቲ ና ኣዶኒያሲ፥ «ታ ካዎታና ኮያይስ» ጊ ዴንዲዴስ፤ ፓራ-ጋሬታኔ ፓራታ ቃሴካ ኢዛፔ ሲን ሲን ባናስ 50 ኣሳታ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃግታ ናአይ አዶንያስ፥ “ታ ካዎታናዉ ኮያይስ” ያግድ ደንድስ፤ ፓራ ጋረታ፥ ፓራታነ ባ ስንን ዎፅያ እሻታሙ አሳታ ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haagita na7ay Adooni, “Ta kawotanaw koyayis” yaagidi dendis; para gaareta, paratanne ba sinthan woxiya ishatamu asata giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ ከአጊት የተወለደው አዶንያስ፣ “እነግሣለሁ” ብሎ ተነሣ፤ ስለዚህ ሠረገሎችንና ፈረሶችን እንዲሁም ከፊት ከፊቱ የሚሄዱ አምሳ ሰዎችን አዘጋጀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከአቤሴሎም በኋላ ከዳዊትና ከሐጊት የተወለደ በሕይወት ያለ ተከታይ ልጅ አዶንያስ ነበር፤ እርሱም እጅግ መልከ ቀና ነበር፤ ዳዊት ስለማናቸውም ነገር ምክርና ተግሣጽ ሰጥቶት አያውቅም ነበር፤ ከዚህም የተነሣ አዶንያስ ለመንገሥ ፈለገ፤ ይህንንም ፍላጎቱን ለማሟላት ሠረገሎችን፥ ፈረሶችንና ኀምሳ ጋሻ ጃግሬዎችን አዘጋጀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቤሴሎም ስለ ዝሞተ፥ እቲ ኻብ ኣጊት ዝውለድ ኣዶንያስ ወዲ ዳዊት፥ ድሕሪ ኣቤሴሎም ዝተወለደ ነበረ። ንሱ የመና ምልኩዕ ሰብኣይ ነበረ፤ ኣቦኡውን ምሉእ ህይወቱ “ስለ ምንታይ ኢኻ ኸምዙይ እትገብር?” ኢሉ ነቒፍዎ ኣይፈልጥን ነበረ። ሽዑ “ኣነ ኽነግስ እየ” ብምባል ተልዓለ፤ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ቀቅድሚኡ ዝጐዩ ሓምሳ ሰብኡትን ከዓ ኣዳለወ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኣዶንያ ወዲ ሓጊት፡ ኣነ ኽነግስ እየ፡ ኢሉ ተላዕለ። ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ቀቅድሚኡ ዚጐዩ ሓምሳ ሰብኣይን ከኣ ገበረ።