1 Kings 1:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሰሎሞን፡ ብቑዕ ሰብ እንተ ኣርኣየ፡ ሓንቲ ጸጕሩ ኣብ ምድሪ ኣይትወድቕን እያ፡ በለ። ክፍኣት እንተ ተረኺቡ ግና ክመውት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰሎሞንም፥ “እርሱ አካሄዱን ያሳመረ እንደ ሆነ ከእርሱ አንዲት ጠጕር እንኳ በምድር ላይ አትወድቅም፤ ነገር ግን ክፋት የተገኘበት እንደ ሆነ ይሞታል” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሎሞንም። እርሱ አካሄዱን ያሳመረ እንደ ሆነ ከእርሱ አንዲት ጠጕር እንኳ በምድር ላይ አትወድቅም፤ ነገር ግን ክፋት የተገኘበት እንደ ሆነ ይሞታል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞንም፦ “እርሱ አካሄዱን ያሳመረ እንደሆነ ከእርሱ አንዲት ጠጉር እንኳ በምድር ላይ አትወድቅም፥ ነገር ግን ክፋት የተገኘበት እንደሆነ ይሞታል” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ዛሪደ፥ “እ ባረ ሀኑዋ ሎይናዋ ግዶፐ፥ ሀራይ አትና አ ሁጲያፐ እት ብናናይነ ቦሸተና፤ ሽን አን ኢታተይ ቤትንቶ፥ እ ሀይቃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone zaariide, «I bare hanuwaa loytsanawaa gidooppe, haray attina Aa huup'iyaappe itti binnaanaynne boshetenna; shin aan iitatetsay beettintto, I hayk'k'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney zaaridi, «Izi ba hemeth lo7eththiko haray attoshin iza hu7e binanappe issinakka gaden wodhdhuku; gido attiin iza bolla iitateththi beettiko izi hayqqana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ዛሪዲ፥ «ኢዚ ባ ሄሜ ሎኤኮ ሃራይ ኣቶሺን ኢዛ ሁኤ ቢናናፔ ኢሲናካ ጋዴን ዎኩ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ቦላ ኢታቴ ቤቲኮ ኢዚ ሃይቃና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ዛሪድ፥ “እ ባ ሀኑዋ ሎይኮ፥ ሀር አቶሽን እያ ሁጰ ብናናፐ እሶይካ ቦሸተና፤ ሽን እያን ኢታተ በንትኮ እ ሀይቃና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney zaaridi, “I ba hanuwa loythiko, hari attoshin iya huuphe binaanape issoyka boshetenna; shin iyan iitatethi bentiko I hayqana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞንም፣ “አካሄዱን ካሳመረ ከራስ ጠጕሩ አንዲቱ እንኳ መሬት ላይ አትወድቅም፤ ጥፋት ከተገኘበት ግን ይሞታል” ሲል መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሰሎሞንም “አካሄዱን ካሳመረ ከራስ ጠጒሩ አንዲት እንኳ አትነካበትም፤ ክፉ ሆኖ ከተገኘ ግን ይሞታል” ሲል መለሰ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰሎሞን ከዓ “ቅኑዕ ሰብ እንተ ኾይኑስ ካብ ፀጕሩ ሓንቲ እኳ ናብ ምድሪ ኣይትወድቕን እያ፤ ክፍኣት እንተ ተረኽቦ ግና፥ ክመውት እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰሎሞን ከኣ፡ ሕያዋይ ሰብ እንተ ዀይኑስ፡ ካብ ጸጒሩ ሓንቲ እኳ ናብ ምድሪ ኣየትወድቕን፡ክፉእ እንተ ተረኽቦ ግና፡ ኪመውት እዩ፡ በለ።