1 Kings 1:6 — Compare Translations
12 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቡኡ ድማ፡ ስለምንታይ ከምኡ ጌርካ፧ ኣዝዩ ምልኩዕ ሰብ እውን እዩ ነይሩ፤ ኣዲኡ ድማ ብድሕሪ ኣቤሴሎም ወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቱም፥ “ከቶ ለምን እንዲህ ታደርጋለህ?” ብሎ አልከለከለውም ነበር፤ እርሱም ደግሞ መልኩ እጅግ ያማረ ሰው ነበረ፤ እርሱንም ከአቤሴሎም በኋላ ወልዶት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቱም ከቶ በሕይወቱ ሳለ። እንዲህ ለምን ታደርጋለህ? ብሎ አልተቈጣውም ነበር፤ እርሱ ደግሞ እጅግ ያማረ ሰው ነበረ፤ ከአቤሴሎምም በኋላ ተወልዶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አባቱም በሕይወቱ ሳለ፦ “እንዲህ ለምን ታደርጋለህ?” ብሎ ከቶ ተቆጥቶት አያውቅም ነበር። ደግሞም መልከ መልካም ነበር፤ የተወለደውም ከአቤሴሎም በኋላ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ አዉ አባን ገሊደ፥ “አያዉ ሀዋ ኦይ?” ጊደ ኡባካ አ ኦች ኤረና። አዶንያስካ ቃይ ማላ ሎይ ሎኦ አሳ፤ እ አበሰሎማ ካሊደ የለቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa aawuu aban geliide, «Ayaw hawaa ootsay?» giide ubbakka Aa oochchi erenna. Adooniyaasikka k'ay malaa loytsi lo"o asaa; I Abeselooma kaalliide yeletteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza aawaykka, «Ays hayssaththo ooththay?» gi mulekka seeri erenna. Adoniyaasi keehippe mala lo7o asa; izi Abeseloomes kaalo isha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ኣዋይካ፥ «ኣይስ ሃይሳ ኦይ?» ጊ ሙሌካ ሴሪ ኤሬና። ኣዶኒያሲ ኬሂፔ ማላ ሎኦ ኣሳ፤ ኢዚ ኣቤሴሎሜስ ካሎ ኢሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ አዋይ፥ “ነ ሀይሳ አይስ ኦይ?” ግድ እያ ኦይች ኤረና። አዶንያስ ዳሮ ማላ ሎኦ፤ እ አበሰሎመ ካልድ የለትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya aaway, “Ne haysa ayis oothay?” gidi iya oychi erenna. Adoniyaasi daro mala lo77o; I Abeseloome kaallidi yeletis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባቱም፣ “ለምን እንዲህ ታደርጋለህ?” ብሎ ገሥጾት አያውቅም ነበር፤ አዶንያስም እጅግ መልከ መልካምና የአቤሴሎም ታናሽ ወንድም ነበር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቦኡ ድማ ብዘሎ ዘመኑ፡ ስለምንታይ ኢኻ ኸምዚእትገብር ዘሎኻ ኢሉ ኣየጒሀዮን። ንሲ ኸኣ ትርኢቱ ኣዝዩ ጽቡቕ ነበረ፡ ንእኡ ድማ ድሕሪ ኣቤሴሎም እያ ዝተወለደቶ።