1 Kings 1:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ምስ ኣብያታር ካህንን ድማ ተዘራረበ፣ ንሳቶም ድማ ንኣዶንያ ሰዓቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሴራ​ውም ከሶ​ር​ህያ ልጅ ከኢ​ዮ​አ​ብና ከካ​ህኑ ከአ​ብ​ያ​ታር ጋር ነበረ፤ እነ​ር​ሱም አዶ​ን​ያ​ስን ተከ​ት​ለው ይረ​ዱት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሴራውም ከጽሩያ ልጅ ከኢዮአብና ከካህኑ ከአብያታር ጋር ነበረ፥ እነርሱም አዶንያስን ተከትለው ይረዱት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ከጽሩያ ልጅ ከኢዮአብና ከካህኑ ከአብያታር ጋር አሴረ፤ እነርሱም አዶንያስን ደገፉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዶንያስ ጻሩይ ናኣ ዮኣባነ ቄስያ አብያታራ ሀ የዉዋ ዞረታ በሴዳ፤ ኡንቱንቱ አ ማዳናዉ ማዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Adooniyaas S'aruuyi na'aa Yoo'aabanne k'eesiyaa Abiyaataara ha yewuwaa zoretaa besseedda; unttunttu Aa maaddanaw mayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasi Xuriya naa Iyo7aaberanne qeese Abiyaataarera ha yo7oza zorettides; isttika iza maaddanaas qofa qachchida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዶኒያሲ ጹሪያ ና ኢዮኣቤራኔ ቄሴ ኣቢያታሬራ ሃ ዮኦዛ ዞሬቲዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛ ማዳናስ ቆፋ ቃቺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዶንያስ ፃሩያ ናኣ እዮአባራነ ካህንያ አብያታራራ ዞረትን፥ ኤንቲ እያ ማዳናዉ ጊግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasi Xaruya na7aa Iyo7abaranne kahiniya Abyataarara zoretin, enti iya maaddanaw giigidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አዶንያስ ከጽሩያ ልጅ ከኢዮአብና ከካህኑ ከአብያታር ጋር ተመካከረ፤ እነርሱም ድጋፋቸውን ሰጡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ጉዳይ ከጸሩያ ልጅ ከኢዮአብና ከካህኑ ከአብያታር ጋር ተመካከረ፤ እነርሱም ዓላማውን ደገፉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን ንኻህን ኣብያታርን ድማ ምስጢሩ ነገሮም፤ ንሳቶም ከዓ ደገፍዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ነገሩ ኸኣ ምስ ዮኣብ ወዲ ጽሩያን ምስ ካህን ኣብያታርን ነበረ፡ ንሳቶም ድማ ንኣዶንያ ስዒቦም ደገፍዎ።