1 Kings 1:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዶንያ ድማ ኣብታ ኣብ ጥቓ ኤንሮጌል እትርከብ እምኒ ሶሄሌት ኣባጊዕን ከብትን ስብሕቲ ከብትን ሓረደ፣ ንዅሎም ኣሕዋቱን ደቂ ንጉስን ንዅሎም ሰብ ይሁዳን ድማ ባሮት ንጉስ ጸውዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዶ​ን​ያ​ስም በጎ​ች​ንና በሬ​ዎ​ችን፥ ጠቦ​ቶ​ች​ንም በሮ​ጌል ምንጭ አጠ​ገብ ባለ​ችው በዞ​ሔ​ሌት ድን​ጋይ ዘንድ ሠዋ፤ የን​ጉ​ሡ​ንም ልጆች ወን​ድ​ሞ​ቹን ሁሉ፥ የን​ጉ​ሡ​ንም አገ​ል​ጋ​ዮች፥ የይ​ሁ​ዳ​ንም ኀያ​ላን ሁሉ ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዶንያስም በጎችንና በሬዎችን ፍሪዳዎችንም በዓይንሮጌል አጠገብ ባለችው በዞሔሌት ድንጋይ ዘንድ ሠዋ፤ የንጉሡንም ልጆች ወንድሞቹን ሁሉ፥ የንጉሡንም ባሪያዎች፥ የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዶንያስም በጎችንና በሬዎችን ፍሪዳዎችንም በዔንሮጌል አጠገብ ባለችው በዞሔሌት ድንጋይጋ ሠዋ፥ የንጉሡንም ልጆች ወንድሞቹን ሁሉ፥ የንጉሡንም ባርያዎች፥ የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ጋላስ አዶንያስ ኤንሮጌላ ካታማ ማታን ዞሄሌታ ዛላ ጌተትያ ሳኣን ዶርሳቱዋ፥ መሄቱዋነ ቦልትቦልታ ማራቱዋ ያርሼዳ። ካትያ ናና ባረ እሻቱዋ ኡባነ ካትያዉ ኦያ ይሁዳ አሳቱዋ ኡባ ባረ ያርሽያ ሳኣ ጼሴዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti gallassi Adooniyaas Eniroogeela katamaa matan Zoheleeta Zaallaa geetettiyaa sa'aan dorssatuwaa, mehetuwaanne bolttiboltta maratuwaa yarshsheedda. Kaatiyaa naanaa bare ishatuwaa ubbaanne kaatiyaw ootsiyaa Yihudaa asatuwaa ubbaa bare yarshshiyaa sa'aa s'eeseedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issi gallas Adoniyaasi En-Roogeele katama matan Zoheleete Zaalla geetettizason dorsata, booratanne ohala marata yarshides. Kawo nayta, ba ishata kawo shuume gidida Yuhuda asata ubbaa xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሲ ጋላስ ኣዶኒያሲ ኤን-ሮጌሌ ካታማ ማታን ዞሄሌቴ ዛላ ጌቴቲዛሶን ዶርሳታ፥ ቦራታኔ ኦሃላ ማራታ ያርሺዴስ። ካዎ ናይታ፥ ባ ኢሻታ ካዎ ሹሜ ጊዲዳ ዩሁዳ ኣሳታ ኡባ ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ጋላስ አዶንያስ ኤንሮጌላ ፑልቱዋ ማታን ዞሄለታ ዛላ ጌተትያ በሳን ዶርሳታ፥ መሄታነ ማራታ ያርሽስ። ካዎ ናይታ ባ እሻታ ኡባነ ካዋስ ኦያ ይሁዳ አሳታ ኡባ ባ ያርሾ በሳ ፄግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi gallas Adoniyaasi Enrogeela pultuwa matan Zoheleta Zaalla geetetiya bessan dorsata, mehetanne marata yarshis. Kawo nayta ba ishata ubbaanne kawas oothiya Yihuda asata ubbaa ba yarsho bessa xeegis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም አዶንያስ በዓይንሮጌል አቅራቢያ ባለው የዞሔልት ድንጋይ አጠገብ በጎችን፣ በሬዎችንና የሠቡ ጥጆችን ሠዋ፤ ወንድሞቹን ሁሉ፣ የንጉሡን ልጆች እንዲሁም የቤተ መንግሥቱ ሹማምት የነበሩትን የይሁዳ ሰዎች ሁሉ ጠራ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ቀን አዶንያስ “ዔንሮጌል” ተብሎ በሚጠራው የውሃ ምንጭ አጠገብ የዞሔሌት አለት በሚባለው ስፍራ በጎችን፥ በሬዎችንና የሰቡ ወይፈኖችን ዐርዶ መሥዋዕት አቀረበ፤ የንጉሥ ዳዊትን ልጆችና በይሁዳ የሚገኙትን የመንግሥት ባለሥልጣኖች ሁሉ ወደዚህ ወደ መሥዋዕቱ በዓል መጥተው ተካፋዮች እንዲሆኑ ጋበዛቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዶንያስ ድማ ኣብቲ ኣብ ጥቓ ዓይንሮጌል ዘሎ እምኒ ዞሔሌት ኣባጊዕን ከፍትን ስቡሓት ጣዓዉን ሓረደ። ንዅሎም ኣሕዋቱ ደቂ ንጉስን ንዅሎም ሹመኛታት ንጉስ ዝኾኑ ሰብ ይሁዳን ከዓ ፀውዖም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዶንያ ድማ ኣብቲ ኣብ ጥቓ ዔንሮጌል ዘሎ እምኒ ዞሔለት ኣባጊዕን ኣሓን ስቡሓት ኣባትይን ሐረደ። ንዂሎም ኣሕዋቱ ደቂ ንጉስን ንዂሎም ገላዉ ንጉስ ዘበሉ ሰብ ይሁዳን ከኣ ጸውዖም።