1 Kings 10:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ ንንጉስ፡ ኣብ ምድረይ ብዛዕባ ተግባርካን ብዛዕባ ጥበብካን ዝሰማዕክዎ ናይ ሓቂ ወረ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡን ሰሎሞንንም አለችው፥ “ስለ ነገርህና ስለ ጥበብህ በሀገሬ ሳለሁ የሰማሁት ዝና እውነት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡንም አለችው። ስለ ነገርህና ስለ ጥበብህ በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ዝና እውነት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ሰሎሞንንም እንዲህ አለችው፦ “ስለ ሥራህ ውጤትና ስለ ጥበብህ ታላቅነት በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ሁሉ እውነት ነው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን እዛ ካትያ፥ “ነዋነ ነ አዳ ኤራተባ ታን ታ ጋደን ደኣደ ስሴዳዌ ቱማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan iza kaatiyaa, «Newaanne ne aad'd'eeda eratetsaabaa taani ta gaden de'aadde siseeddawe tuma.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye iza kawozas, «Ne ooththiza oosonne ne aadho erateththaa gishshas tani ta deren dashe siyidayssi tuma.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኢዛ ካዎዛስ፥ «ኔ ኦዛ ኦሶኔ ኔ ኣ ኤራቴ ጊሻስ ታኒ ታ ዴሬን ዳሼ ሲዪዳይሲ ቱማ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ፥ ካዋ ሶሎሞነኮ፥ “ነባነ ነ ጭንጫባ ታኒ ታ ቢታን ደአሸ ስእዳይስ ቱማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya, kawa Solomoneko, “Nebaanne ne cincathaba taani ta biittan de7ashe si7idaysi tuma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡንም እንዲህ አለችው፤ “ስላከናወንኸው ሥራና ስለ ጥበብህ በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ትክክል ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሰሎሞንንም እንዲህ አለችው፦ “ስለ ሥራህ ውጤትና ስለ ጥበብህ ታላቅነት በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ሁሉ እውነት ነው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንንጉስ ከዓ “እቲ ኣብ ሃገረይ እንተለኹ ብዛዕባ ግብርኻን ብዛዕባ ጥበብካን ዝሰማዕኽዎ ነገር ሓቂ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንንጉስ ከኣ በለቶ፡ እቲ ኣብ ሃገረይ ከሎኹ ብዛዕባ ግብርኻን ብዛዕባ ጥበብካን ዝሰማዕክዎ ነገር ሓቂ እዩ።