1 Kings 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ግናኸ ክሳዕ ዝመጻእኩ፡ ኣዒንተይውን ክሳዕ ዝረኣያኦ፡ ነቲ ቓላት ኣይኣመንኩዎን። እንሆ ድማ እቲ ፍርቂ ኣይተነግረኒ፤ ጥበብካን ራህዋኻን ካብቲ ዝሰማዕክዎ ዝና ይበልጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም መጥቼ በዐይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር ፤ እነሆም፥ እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር፤ በሀገሬ ሳለሁ ከነገሩኝ ይልቅ የበለጠ መልካም ተጨማሪ አየሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም መጥቼ በዓይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር፤ እነሆም፥ እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር፤ ጥበብህና ሥራህ ከሰማሁት ዝና ይበልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን እዚህ ድረስ መጥቼ በዐይኔ እስካየው ድረስ የተነገረኝን ሁሉ አላመንኩም ነበር፤ በጆሮዬ የሰማሁት በዐይኔ ያየሁትን እኩሌታ እንኳ አይሆንም፤ በእርግጥም ጥበብህና ሀብትህ በአገሬ ሳለሁ ከተነገረኝ በጣም ይበልጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ታን ያደ፥ ታ አይፍያ ብራናን በአና ጋካናዉ ኡንቱንቱ ታዉ ኦዴዳዋ አማናበይከ። ታዉ አሳይ ኦዴዳዌ ባጋነ ጋከና፤ አዳ ኤራተንካ ዱረተንካ ታን ስሴዳዋፐ ሎይ ዳሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin taani yaade, ta ayfiyaa biraanan be'ana gakkanaw unttunttu taw odeeddawaa ammanabeykke. Taw Asay odeeddawe bagganne gakkenna; aad'd'eeda eratetsankka duretetsankka taani siseeddawaappe loytsi daree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin tani yaada ta ayfen be7anaashe gakkanaas istti taas yootidayssa ammanabeekke; taas asay yootidayssi ta be7idayssas bagga gidenna; ne aadho erateththaynne dureteththi ta siyidayssafe bolla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ታኒ ያዳ ታ ኣይፌን ቤኣናሼ ጋካናስ ኢስቲ ታስ ዮቲዳይሳ ኣማናቤኬ፤ ታስ ኣሳይ ዮቲዳይሲ ታ ቤኢዳይሳስ ባጋ ጊዴና፤ ኔ ኣ ኤራቴይኔ ዱሬቴ ታ ሲዪዳይሳፌ ቦላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ታኒ ያዳ፥ ታ አይፈን በአና ጋካናዉ ኤንቲ ታዉ ኦድዳባ አማናብከ። ሄኮ፥ አሳይ ታዉ ኦድዳይስ ባጋ ጋከና፤ ነ ጭንጫተይነ ነ ዱረተይ ታኒ ስእዳይሳፈ ዳሮ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin taani yada, ta ayfen be7ana gakanaw enti taw odidaba ammanabike. Heko, asay taw odidaysi bagga gakenna; ne cincatethaynne ne duretethay taani si7idaysafe daro aadhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ፣ ራሴ መጥቼ እነዚህን ነገሮች በዐይኔ እስካይ ድረስ አላመንሁም ነበር፤ በርግጥ ግማሹን እንኳ አልነገሩኝም፤ ጥበብህና ብልጽግናህ ከሰማሁት በላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን እዚህ ድረስ መጥቼ በዐይኔ እስካየው ድረስ የተነገረኝን ሁሉ አላመንኩም ነበር፤ በጆሮዬ የሰማሁት በዐይኔ ያየሁትን እኩሌታ እንኳ አይሆንም፤ በእርግጥም ጥበብህና ሀብትህ በአገሬ ሳለሁ ከተነገረኝ በጣም ይበልጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መፂአ ብዓይነይ ክሳዕ ዝሪኦ ግና ነቲ ዘረባ ኣይኣምኖን ነበርኩ፤ እንተ ኾነ ፍርቂ እኳ ኣይነገሩንን። ካብቲ ብወረ ዝሰማዕኽዎ ዝበዝሕ ጥበብን ሃብትን ኣለካ።
Amharic Tigrinya 2011
መጺኤ ብዓይነይ ክሳዕ ዝርኢ ድማ፡ ነቲ ዘረባ ኣይኣመንክዎን፡ እንሆ ኸኣ ፈረቓ እኳ ኣይነገሩንን። ካብቲ ዚሰማዕክዎ ወረ ዚበዝሕ ጥበብን ጽቡቕ ነገርን ኣሎካ።