1 Kings 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘመንካ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ኢለ ከምዚ ኣይገብርን እየ። ኣነ ግና ካብ ኢድ ወድኻ ክቕንጥጦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ከልጅህ እጅ እከፍለዋለሁ እንጂ ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ይህን በዘመንህ አላደርግም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ከልጅህ እጅ እቀድደዋለሁ እንጂ ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ይህን በዘመንህ አላደርግም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁን እንጂ ለአባትህ ለዳዊት ስል ይህን የማደርገው አንተ ባለህበት ዘመን ሳይሆን በልጅህ መንግሥት ጊዜ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ ነ አዉዋ ዳዊታ ድራዉ ታን ሀዋ ኔን ፓጻ ደእያ ላይን ቦንቃ አክከ፤ ነ ናኣ ኩሽያፐ ቦንቃ አካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, ne aawuwaa Daawita diraw taani hawaa neeni pas'a de'iyaa laytsan bonk'k'a akkikke; ne na'aa kushiyaappe bonk'k'a akkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka ne aawa Dawite gishshas gaada ne kawoteththa layththan gidontta ne naaza kawoteththa layththan tani hayssa ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ኔ ኣዋ ዳዊቴ ጊሻስ ጋዳ ኔ ካዎቴ ላይን ጊዶንታ ኔ ናዛ ካዎቴ ላይን ታኒ ሃይሳ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ነ አዋ ዳዊታ ግሾ ታኒ ሀይሳ ነ ደኦ ላይን ኦከ፥ ነ ናኣ ኩሸፐ ኤካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, ne aawa Dawita gisho taani haysa ne de7o laythan oothike, ne na7aa kushepe ekana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህን ግን ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ስል በዘመንህ አላደርገውም፤ መንግሥትህን የምቀድዳት ከልጅህ እጅ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁን እንጂ ለአባትህ ለዳዊት ስል ይህን የማደርገው አንተ ባለህበት ዘመን ሳይሆን በልጅህ መንግሥት ጊዜ ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ብዘመንካ ኣይገብሮን እየ፤ ነታ መንግስቲ ኻብ ኢድ ወድኻ እየ ዝወስዳ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ግና ምእንቲ ኣቦኻ ዳዊት ብዘመንካ ኣይገብሮን፡ ካብ ኢድ ወድኻ እየ ዝቐዳ።