1 Kings 11:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓዳድ ምስ ገለ ኤዶማውያን ካብ ባሮት ኣቦኡ ምስኡ ናብ ግብጺ ክኸዱ ሃደሙ። ሃዳድ ገና ንእሽቶ ቆልዓ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዴር፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ከኤ​ዶ​ም​ያስ ሰዎች የሆኑ የአ​ባቱ አገ​ል​ጋ​ዮች ሁሉ ኰበ​ለሉ፤ ወደ ግብ​ፅም ገቡ። አዴር ግን ገና ሕፃን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሃዳድ ገና ብላቴና ሳለ ሃዳድና ከእርሱ ጋር ጥቂቶቹ ከኤዶምያስ ሰዎች የሆኑ የአባቱ ባሪያዎች ወደ ግብጽ ኰብልለው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሞት የተረፉት ሀዳድና ወደ ግብጽ ሸሽተው የሄዱ ጥቂቶች ኤዶማውያን የአባቱ አገልጋዮች ብቻ ነበሩ፤ በዚያን ጊዜ ሀዳድ ገና ሕፃን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሄ ዎደ ጉ ናኣ ግዴዳ ሀዳድ፥ አ አዎ ኦዳ ኤዶማ ኦሳንቻቱዋፐ አማሬዳዋንቱና ግብጼ ጋድያ ባቃቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin he wode guutsa na'aa gideedda Hadaadi, Aa aawoo ootseedda Eedooma oosanchchatuwaappe amareedawanttuna Gibs'e gadiyaa bak'ateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin he wode Hadaadey yelagateththan dishe ba aawaas ooththiza Eedoome oosanchchatappe guuththatara Gibxe biitta baqatides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሄ ዎዴ ሃዳዴይ ዬላጋቴን ዲሼ ባ ኣዋስ ኦዛ ኤዶሜ ኦሳንቻታፔ ጉታራ ጊብጼ ቢታ ባቃቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ዎደ ጉ ናአ ግድዳ ሀዳድ፥ ባ አዋስ ኦዳ ኤዶመ ሞርናታፐ ጉታራ ግብፀ ባቃትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin he wode guutha na7a gidida Hadaadi, ba aawas oothida Edoome moorinatape guuthatara Gibxe baqatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሃዳድ ግን ገና በልጅነቱ አባቱን ካገለገሉ ጥቂት ኤዶማውያን ጋር ወደ ግብፅ ሸሸ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሞት የተረፉት ሀዳድና ወደ ግብጽ ሸሽተው የሄዱ ጥቂቶች ኤዶማውያን የአባቱ አገልጋዮች ብቻ ነበሩ፤ በዚያን ጊዜ ሀዳድ ገና ሕፃን ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃዳድ ግና ምስ ውሑዳት ኤዶማውያን ኣገልገልቲ ኣቦኡ ኾይኑ ናብ ግብፂ ሃዲሙ ኸደ፤ ሃዳድ ሽዑ ንእሽተይ ቘልዓ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃዳድ ከኣ፡ ንሱን ገለ ኤዶማውያንን ካብ ገላዉ ኣቦኡ ድማ ምስኡ ዀይኖም ናብ ግብጺ ኪኸዱ ሀደሙ፡ ሃዳድ ሽዑ ንእሽቶ ቘልዓ ነበረ።