1 Kings 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ድማ ካልእ ተጻባኢ ኣልዓለሉ፡ ንሱ ድማ ረሶን ወዲ ኤልያዳ፡ ካብ ጐይታኡ ሃዳደዘር ንጉስ ጾባ ዝሃደመ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ደግሞ ከጌ​ታው ከሱባ ንጉሥ ከአ​ድ​ር​አ​ዛር የኰ​በ​ለ​ለ​ውን የኤ​ል​ያ​ዳን ልጅ ሬዞ​ንን ጠላት አድ​ርጎ አስ​ነ​ሣ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ጠላት አድርጎ አስነሣበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንደገናም ጌታ ረዞን ተብሎ የሚጠራውን የኤሊዓዳን ልጅ በሰሎሞን ላይ ጠላት አድርጎ አስነሣ፤ ረዞን የጾባ ንጉሥ ከነበረው ከጌታው ከሀዳድዔዜር ኮብልሎ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋዳንካ ቃይ፥ ጾሳይ ኤልያዳአ ናኣ ራዞና ግያዋ ሶሎሞነ ቦላ ሞርክያ ኦደ ደንዳ፤ ራዞን ጾባ ካትያ ሀዳድኤዘረፐ ባቃቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaadankka k'ay, S'oossay Eliyadaa'a na'aa Razoona giyaawaa Solomone bolla morkkiyaa ootsiide dentseedda; Razooni S'ooba Kaatiyaa Hadaadi'eezereppe bak'ateedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaththoka Xoossay Xoobba kawo Hadaadi7eezereppe baqati bida El7aada naa Erazoone geetettizayssa Solomoone bolla morkke histti denththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳካ ጾሳይ ጾባ ካዎ ሃዳዲኤዜሬፔ ባቃቲ ቢዳ ኤልኣዳ ና ኤራዞኔ ጌቴቲዛይሳ ሶሎሞኔ ቦላ ሞርኬ ሂስቲ ዴንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስካ ፆሳይ ኤልያዳ ናኣ ራዞና ሶሎሞነ ቦላ ሞርከ ኦድ ደንስ። ራዞን ሱባ ካዋ አድራዛራፐ ባቃትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassika Xoossay Eliyaada na7aa Razoona Solomone bolla morke oothidi denthis. Razooni Suubba kawa Adraazarape baqatis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ኰብልሎ የነበረውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ሌላ ጠላት አድርጎ በሰሎሞን ላይ አስነሣው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደገናም እግዚአብሔር ረዞን ተብሎ የሚጠራውን የኤሊዓዳን ልጅ በሰሎሞን ላይ ጠላት አድርጎ አስነሣ፤ ረዞን የጾባ ንጉሥ ከነበረው ከጌታው ከሀዳድዔዜር ኮብልሎ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽ ድማ ኻልእ ንሰሎሞን ዝፃረር ንሬዞን ወዲ ኤልያዳዕ ኣተስአሉ። ንሱ እቲ ኻብ ጐይታኡ ኻብ ኣድርኣዛር ንጉስ ሱባ ዝሃደመ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ ካልእ ተጻራሪ፡ እቲ ኻብ ጐይታኡ ኻብ ሃዳድዔዘር ንጉስ ጾባ ዝሀደመ ሬዞን ወዲ ኤልያዳዕ ኣተንስኣሉ።