1 Kings 11:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በዚ ምኽንያት እዚ ድማ ንዘርእ ዳዊት ክጭፍልቖም እየ፣ ንዘለኣለም ግና ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም የዳዊትን ዘር አስጨንቃለሁ፤ ነገር ግን በዘመን ሁሉ አይደለም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም የዳዊትን ዘር አስጨንቃለሁ፤ ነገር ግን በዘመን ሁሉ አይደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሰሎሞን ኃጢአት ምክንያት የዳዊትን ትውልዶች እቀጣለሁ፤ ይሁን እንጂ የምቀጣቸው ለዘለዓለም አይደለም።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞና ናጋራ ድራዉ ዳዊታ ዘረቱዋ ታን ሙራና፤ ሽን መናዉ ግደና’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomona nagaraa diraw Daawita zeretsatuwaa taani murana; shin med'inaw gidenna› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomoone nagara gishshas Dawite zereththata tani qaxxayana; gido attiin mernaas gidenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔ ናጋራ ጊሻስ ዳዊቴ ዜሬታ ታኒ ቃጻያና፤ ጊዶ ኣቲን ሜርናስ ጊዴና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነ ናጋራ ግሾ ታኒ ዳዊታ ኮቻ ሴራና፤ ሽን መርናዉ ሴርከ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomone nagaraa gisho taani Dawita kochaa seerana; shin merinaw seerike’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ የተነሣም የዳዊትን ቤት አዋርዳለሁ፤ ነገር ግን ለዘላለም አይደለም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰሎሞን ኃጢአት ምክንያት የዳዊትን ትውልዶች እቀጣለሁ፤ ይሁን እንጂ የምቀጣቸው ለዘለዓለም አይደለም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ንዘርኢ ዳዊት ከጨንቖ እየ፤ ግና ንዅሉ ዘመን ኣይኮነን’ ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ምእንቲ እዚ ንዘርኢ ዳዊት ከዋርዶ እየ፡ ግናኸ ንዂሉ ዘመን ኣይኰነን።