1 Kings 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሰሎሞን ንኬሞሽ፡ ፍንፉን ሞኣብ፡ ኣብቲ ኣብ ቅድሚ የሩሳሌም ዚርከብ ጎቦን ንሞሎግ፡ ፍንፉን ደቂ ዓሞንን በሪኽ ስፍራ ሰረሐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያንጊዜም ሰሎሞን ለሞአብ ርኵሰት ለኮሞስ፥ ለአሞን ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም አንጻር በአለው ተራራ ላይ መስገጃን ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም ሰሎሞን ለሞዓብ ርኵሰት ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም ፊት ለፊት ባለው ተራራ ላይ መስገጃ ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ተራራ ላይ አጸያፊዎች ለሆኑት ኬሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞአባውያን አምላክና ሞሌክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞናውያን አምላክ የመስገጃ ስፍራዎችን አዘጋጀላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ሶሎሞነ ካሞሻ ጌተትያ ቱና ኤቃዉነ አሞናቱ ኤቅያ፥ ሞሎካ ጌተትያ ቱና ኤቃዉ የሩሳላመ ካታማፐ አዋይ ዶልያ ባጋን ደእያ ደርያ ሁጲያን ጎይንያ ቃ ሳኣ ኬጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Solomone Kaamoosha geetettiyaa tuna eek'awunne Amoonatuu eek'iyaa, Molooka geetettiyaa tuna eek'aw Yerusaalame katamaappe away doliyaa baggan de'iyaa deriyaa huup'iyaan goynniyaa d'ok'k'a sa'aa kees's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Solomooney harassiza Mo7aabeta xoossa Kamooshessinne Amooneta xoossa Molookes Yerusalaameppe arshey mokkiza baggan diza zumbullata bolla goynnizasota giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሶሎሞኔይ ሃራሲዛ ሞኣቤታ ጾሳ ካሞሼሲኔ ኣሞኔታ ጾሳ ሞሎኬስ ዬሩሳላሜፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋን ዲዛ ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሶታ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ካሞሻ እፀትዳ ኤቃስነ ሞሎካ ጌተትያ አሞነታ ኤቃስ የሩሳላመፐ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ደረ ሁጰን ቃ ጎይኖ በሳታ ኬፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney Kamoosha ixetida eeqasinne Moloka geetetiya Amooneta eeqas Yerusalaamepe wuloha baggan de7iya dere huuphen dhoqa goyinno bessata keexis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ባለው ተራራ ላይ ለአስጸያፊው የሞዓብ አምላክ ለካሞሽ እንዲሁም አስጸያፊ ለሆነው ለአሞናውያን አምላክ ለሞሎክ ማምለኪያ ኰረብታ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ በሚገኘው ተራራ ላይ አጸያፊዎች ለሆኑት ከሞሽ ተብሎ ለሚጠራው ለሞአባውያን አምላክና ሞሎክ ተብሎ ለሚጠራው ለዐሞናውያን አምላክ የመስገጃ ስፍራዎችን አዘጋጀላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሰሎሞን ንርዅሰት ሞኣብ ንካሞሽ ንርዅሰት ደቂ ኣሞን ንሞሎኽ መስገዲ ዝኸውን ኣብ መንፅር ኢየሩሳሌም ኣብ ዘሎ ዀረብታ ሰርሐ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሰሎሞን ንከሞሽ ጽያፍ ሞኣብን፡ ንሞሌኽ ጽያፍ ደቂ ዓሞንን፡ ኣብቲ ኣብ መንጽር የሩሳሌም ዘሎ ኸረን በረኽቲ ሰርሔ።