1 Kings 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ብሰሎሞን ተቘጥዐ፡ ልቡ ኻብቲ ክልተ ሳዕ እተገልጸሉ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ እተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሁለት ጊዜም ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡናውን መልሶአልና እግዚአብሔር በሰሎሞን ላይ ቍጣን ተቈጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሁለት ጊዜም ከተገለጠለት፥ ሌሎችንም አማልክት እንዳይከተል ካዘዘው ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡን አርቆአልና፥ እግዚአብሔርም ያዘዘውን ነገር አልጠበቀምና እግዚአብሔር ሰሎሞንን ተቈጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞን ሁለት ጊዜ ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ጌታ ልቡ ስለሸፈተ፥ እግዚአብሔር ተቈጣው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አዉ ላኡ ገደ ቆንጬዳ መና ጎዳፐ እስራኤልያ ጾሳፐ ሶሎሞነ ዎዛናይ ዎራ ስሜዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ አ ሀንቀቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aw laa"u gede k'onc'c'eedda Med'inaa Godaappe Israa'eeliyaa S'oossaappe Solomone wozanay wora simmeedda diraw, Med'inaa Goday Aa hank'k'etteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izas nam7uto qonccida GODAA Isra7eele Xoossafe Solomoone wozinay haraso simmida gishshas GODAY iza bolla hanqettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛስ ናምኡቶ ቆንጪዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳፌ ሶሎሞኔ ዎዚናይ ሃራሶ ሲሚዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ቦላ ሃንቄቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያዉ ናምኡ ቶሆ ቆንጭዳ ጎዳ እስራኤለ ፆሳፈ ሶሎሞነ ዎዛናይ ሃክዳ ግሾ፥ ጎዳይ እያ ሀንቀትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyaw nam7u toho qoncida Godaa Isra7eele Xoossaafe Solomone wozanay haakida gisho, Goday iya hanqetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰሎሞን ሁለት ጊዜ ከተገለጠለት ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡ ስለ ሸፈተ፣ እግዚአብሔር ተቈጣው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሁለት ጊዜ ተገልጦለት ባዕዳን አማልክትን እንዳያመልክ ያዘዘው ቢሆንም እንኳ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር አልታዘዘም፤ ይልቁንም ከእግዚአብሔር እየራቀ ሄደ፤ ስለዚህም እግዚአብሔር በሰሎሞን ላይ ተቈጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ኽልተ ሻዕ ዝተገለፀሉ ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ልቡ ስለ ዘርሓቐ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ሰሎሞን ተቘጥዐ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፡ ልቡ ኻብቲ ኽልተ ሳዕ እተራእዮ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ እተራእዮ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ስለ ዝዘንበለ፡ ተቘጥዖ።