1 Kings 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ብህይወት ከሎ ኣብ ቅድሚ ኣቦኡ ሰሎሞን ደው ኢሎም ዝነበሩ ኣረግቶት ተመኺሩ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ብኸመይ ክምልሶ ትመኽሩኒ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሮብዓም፥ “ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድን ነው?” ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሮብዓም። ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የአባቱ የሰሎሞን አማካሪዎች የነበሩትን ሽማግሌዎች በአንድነት ሰብስቦ “እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ መልስ መስጠት እንድችል ምን ትመክሩኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሮብኣመ አ አዉ ሶሎሞነ ፓጻ ደእያ ዎደ፥ ሶሎሞና ዞሬዳ ጭማቱዋ ዞረታ በሴዳ። እ ኡንቱንታ፥ “ሀ አሳዉ ዋጋደ ዛራ ጊቴ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan Kaatii Robi'aame Aa aawuu Solomone pas'a de'iyaa wode, Solomona zoreedda c'imatuwaa zoretaa besseedda. I unttuntta, «Ha asaw waagaade zaara giitee?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye kawo Erobi7aamey iza aawa Solomooney shemppora paxa diza wode Solomoone zoriza cimata zore oychchides. Izi isttas, «Ha asaas ay gaada zaara geetii?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ኢዛ ኣዋ ሶሎሞኔይ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ዎዴ ሶሎሞኔ ዞሪዛ ጪማታ ዞሬ ኦይቺዴስ። ኢዚ ኢስታስ፥ «ሃ ኣሳስ ኣይ ጋዳ ዛራ ጌቲ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሮብኣም፥ እያ አዋይ ሶሎሞነይ ደኦን ደእያ ዎደ፥ ሶሎሞነ ዞርያ ጭማታ፥ “ሀ አሳስ ዎይጋዳ ዛራ ጌቲ?” ያግድ ዞረ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, kawoy Robi7aami, iya aaway Solomoney de7on de7iya wode, Solomone zoriya cimata, “Ha asaas woygada zaara geetii?” yaagidi zore oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ሮብዓም አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ ካገለገሉት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ፤ “ለዚህ ሕዝብ ምን መልስ እንድሰጥ ትመክሩኛላችሁ?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የአባቱ የሰሎሞን አማካሪዎች የነበሩትን ሽማግሌዎች በአንድነት ሰብስቦ “እንግዲህ ለዚህ ሕዝብ መልስ መስጠት እንድችል ምን ትመክሩኛላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ እንተሎ ዘማኽርዎ ዝነበሩ ዓበይቲ “ነዝ ህዝቢ እዙይ እንታይ ክምልሰሉ ትመኽሩኒ?” ኢሉ ተማኸረ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ሮብዓም ድማ ምስቶም ኣቦኡ ሰሎሞን ብህይወቱ ኸሎ ኣብ ቅድሚኡ ደው ዚብሉ ዝነበሩ ዓበይቲ፡ ነቲ ህዝቢ እዚ ዝመልሶ ነገር እንታይ ትመኽሩኒ፡ ኢሉ ተማኸረ።