1 Kings 13:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ነገር እዚ ንቤት የሮብዓም ንምጽናትን ካብ ምድሪ ንምጥፋእን ሓጢኣት ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም ነገር ከገጸ ምድር ለመፍረስና ለመጥፋት በኢዮርብዓም ቤት ላይ ኀጢአት ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እስኪፈርስም ከምድርም እስኪጠፋ ድረስ ይህ ነገር ለኢዮርብዓም ቤት ኃጢአት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም ኃጢአቱ ለሥረወ መንግሥቱ መጥፋትና በሙሉ ለመደምሰሱ ምክንያት ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮርባማ ጎልያ አሳ ኡንጋናዉነ ቢታ ቦላፐ ይሳናዉ ጋዳ ናጋራይ ሄዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyorbbaama golliyaa asaa ungganawunne biittaa bollaappe d'ayssanaw gatseedda nagaray hewaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssi ha nagaray Iyorba7aame keeththa asaa bashshassinne biitta bollafe dhayssanaas gaaso gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲ ሃ ናጋራይ ኢዮርባኣሜ ኬ ኣሳ ባሻሲኔ ቢታ ቦላፌ ይሳናስ ጋሶ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮርባማ ኬ አሳ ይሳናዉነ ቢታ ቦላፈ ቁቻናዉ ጋዳ ናጋራይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyorbaama keetha asaa dhaysanawunne biitta bollafe quchanaw gathida nagaray hessa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም ኀጢአት የኢዮርብዓም ቤት እንዲወድቅና ከምድር ገጽም እንዲደመሰስ ምክንያት ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ኃጢአቱ ለሥረወ መንግሥቱ መጥፋትና በሙሉ ለመደምሰሱ ምክንያት ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ሓጢኣት እዙይ ከዓ ንመንግስቲ ኢዮርብዓም ኣውደቓ፤ ካብ ገፅ ምድሪ እውን ከም እትጠፍእ ገበራ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ነገር እዚ ንቤት የሮብዓም ንሓጢኣትን ንምጥፋእን ካብ ልዕሊ ምድሪ ምጽናትን ኰና።