1 Kings 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ በሎ፦ ምሳይ ናብ ገዛኻ ምጻእ እሞ ኣሐድስ፣ ኣነ ኸኣ ዓስቢ ክህበካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው፥ “ከእኔ ጋር ወደ ቤቴ ና፥ ምሳም ብላ፥ ስጦታም እሰጥሃለሁ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው። ከእኔ ጋር ወደ ቤቴ ና እንጀራም ብላ፥ በረከትም እሰጥሃለሁ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህም በኋላ ንጉሡ ነቢዩን “ና ከእኔ ጋር አብረህ ወደ ቤቴ ግባ፤ እህልም ቅመስ፤ ስጦታ እሰጥሃለሁ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ጾሳ አሳ፥ “ታናና ታ ሶ ደንዳ፤ ቁማ ማ። ቃይ ታን ነዉ እሞታ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii S'oossaa asaa, «Taananna ta soo dendda; K'umaa ma. K'ay taani new imotaa immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Xoossaadeza, «Tanara taso hedhdha; kaththika ma. Qasse tani nees imota immana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎይ ጾሳዴዛ፥ «ታናራ ታሶ ሄ፤ ካካ ማ። ቃሴ ታኒ ኔስ ኢሞታ ኢማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ናብያኮ፥ “ታራ ታ ሶ የ፤ ካ ማ፤ ታ ነዉ እሞታ እማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy nabiyako, “Taara ta soo yedha; kathi ma; ta new imota immana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው፣ “አብረኸኝ ወደ ቤት እንሂድ፤ አንድ ነገር ቅመስ፤ ስጦታም አደርግልሃለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም በኋላ ንጉሡ ነቢዩን “ና ከእኔ ጋር አብረህ ወደ ቤቴ ግባ፤ እህልም ቅመስ፤ ስጦታ እሰጥሃለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ከዓ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ፥ “ምሳይ ናብ ቤት እቶ እሞ እንጀራ ብላዕ፤ ውህብቶውን ክህበካ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ከኣ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ፡ ምሳይ ናብ ቤት እቶ እሞ ብላዕ፡ ህያብን ክህበካ እየ፡ በሎ።