1 Kings 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቀበርዎ። ብዘሎ እስራኤል ድማ ከምቲ ብኢድ ባርያኡ ነብዪ ኣሒያ ዝተዛረቦ ቃል እግዚኣብሄር ሓዘነሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባሪያውም በነቢዩ በአኪያ እንደ ተነገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል እስራኤል ሁሉ ቀበሩት፥ አለቀሱለትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በባሪያውም በነቢዩ በአኪያ እንደ ተነገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል እስራኤል ሁሉ ቀበሩት አለቀሱለትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ለአገልጋዩ ለነቢዩ አኪያ በነገረው መሠረት እስራኤላውያን በኀዘን አልቅሰው ቀበሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባረ ቆማ ትምቢትያ ኦድያ አክያ ባጋና መና ጎዳይ ኦዴዳዋዳንካ አ ሞጌድኖ፤ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ አዉ ዬኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bare k'oomaa timbbitiyaa odiyaa Aakiya baggana Med'inaa Goday odeeddawaadankka Aa moogeeddino; Israa'eeliyaa Asay ubbay aw yeekkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nabe Akaya baggara GODAY yootida mala Isra7eele asay ubbay izas yeekkidi moogides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናቤ ኣካያ ባጋራ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኢዛስ ዬኪዲ ሞጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባ አይልያ ናብያ አክያ ባጋራ ጎዳይ ኦድዳይሳዳ እያ ሞግዶሶና፤ እስራኤለ አሳ ኡባይ እያዉ ዬክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ba aylliya nabiya Akiya baggara Goday odidaysada iya moogidosona; Isra7eele asa ubbay iyaw yeekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ቀበሩት፤ እግዚአብሔር በባሪያው በአኪያ አማካይነት እንደ ተናገረ፣ እስራኤል ሁሉ አለቀሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለነቢዩ አኪያ በነገረው መሠረት እስራኤላውያን በሐዘን አልቅሰው ቀበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምቲ እግዚኣብሄር ብባርያኡ፥ ብነቢይ ኣኪያ ዝተዛረቦ ቓል ከዓ ዅሎም እስራኤል ቀበርዎን በኸዩሉን።
Amharic Tigrinya 2011
ከምቲ እግዚኣብሄር ብባርያኡ፡ ብነብዪ ኣሒያ፡ እተዛረቦ ቓል ከኣ ብዘለዉ እስራኤል ቀበርዎን በኸዩሉን።