1 Kings 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ልዕሊ ዅሉ እቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ድማ ኣቖጥዕዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሮብዓምም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባቶቹ በሠሩት ኀጢአትና በደል ሁሉ እንደ አስቀኑት በሠራው ኀጢአት አስቀናው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሁዳም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሠራ፤ አባቶቻቸውም ከሠሩት ሁሉ ይልቅ አብዝተው በሠሩት ኃጢአት አስቈጡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የይሁዳ ሕዝብ በጌታ ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የጌታ ቁጣ አነሣሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ አሳቱ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦድኖ፤ ባረንቱ ኦዳ ናጋራን ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎቱዋፐ አደ አ ቃናትሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa asatuu Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseeddino; barenttu ootseedda nagaran unttunttu barenttu aawotuwaappe aatsiide Aa k'anaatisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda asati GODAA sinththan iita miish ooththida; bantti ooththida nagaran istti bantta aawatappe aaththidi GODAAPPE deexo hanqo ba bolla denththeththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ኣሳቲ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳ፤ ባንቲ ኦዳ ናጋራን ኢስቲ ባንታ ኣዋታፔ ኣዲ ጎዳፔ ዴጾ ሃንቆ ባ ቦላ ዴንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ አሳይ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዶሶና። ባንታ ኦዳ ናጋራን ባንታ አዋታፐ አድ ጎዳ ሀንቀዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda asay Godaa sinthan iitabaa oothidosona. Banta oothida nagaran banta aawatape aadhidi Godaa hanqethidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁዳ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ ከአባቶቻቸው ይልቅ እነርሱ በሠሩት ኀጢአት ይበልጥ የቅናት ቍጣውን አነሣሡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ሕዝብ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ የቀድሞ አባቶቹ ሲያደርጉት ከነበረው ይበልጥ በክፉ ሁኔታ በራሱ ላይ የእግዚአብሔርን ቊጣ አነሣሣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ህዝቢ ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበሩ፤ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዝበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከዓ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ይሁዳ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ዚበዝሕ ሓጢኣት ብምግባሮም ከኣ ኣቕንእዎ።