1 Kings 14:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ኣተወ ድማ፡ እቲ ሓላዊ ተሰኪሙ ናብ ክፍሊ ሓለውቲ መለሶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚህ በኋላ ንጉሡ ዘወትር ወደ እግዚአብሔር ቤት ሲገባ ዘበኞች ይሸከሙአቸው ነበር፤ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ዘወትር ወደ እግዚአብሔር ቤት ሲገባ ዘበኞች ይሸከሙአቸው ነበር፤ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡ ወደ ቤተ መቅደሱ በመጣ ቍጥር፥ የቤተ መቅደሱ ዘበኞች ጋሻዎችን አንግበው ይቀበሉታል፤ ከሄደም በኋላ ጋሻዎቹን መልሰው በዘበኞች በሚጠበቁበት ክፍል ያኖሩአቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ብያ ዎደ ኡባን፥ ናግያዋንቱ ጎንዳለቱዋ ኦይቄድኖ። ሄዋፐ ስሚደ ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ ናግያዋንቱ ጎለን ዎኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa biyaa wode ubbaan, naagiyaawanttu gonddalletuwaa oyk'k'eeddino. Hewaappe simmiide unttunttu zaariide, naagiyaawanttu gollen wotsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozi Xoossa keeth biza wode ubbaan naagizayti gondalleta oykkeettes; heeppe simmidi istta zabeta halaqa keeththan zaari woththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚ ጾሳ ኬ ቢዛ ዎዴ ኡባን ናጊዛይቲ ጎንዳሌታ ኦይኬቴስ፤ ሄፔ ሲሚዲ ኢስታ ዛቤታ ሃላቃ ኬን ዛሪ ዎቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ፆሳ ኬ ብያ ዎደ ናገይሳት ጎንዳለታ ኦይኮሶና፤ እ ስሚድ ብያ ዎደ ኤንቲ ዛሪድ ናገይሳታ ኬን ዎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Xoossa keethi biya wode naageysati gondalleta oykoosona; I simmidi biya wode enti zaaridi naageysata keethan wothoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚሄድበት ጊዜ ሁሉ፣ ዘቦቹ ጋሻዎቹን ያነግባሉ፤ ከዚያም በዘብ ጥበቃው ክፍል መልሰው ያስቀምጡ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡ ወደ ቤተ መቅደሱ በመጣ ቊጥር፥ የቤተ መቅደሱ ዘበኞች ጋሻዎችን አንግበው ይቀበሉታል፤ ከሄደም በኋላ ጋሻዎቹን መልሰው በዘበኞች በሚጠበቁበት ክፍል ያኖሩአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ክኸይድ እንተሎ፥ እቶም ሓለውቲ ይስከሙዎም ነበሩ፤ ብድሕሪኡ ድማ ናብ ውሽጢ ቤት እቶም ሓለውቲ ይመልስዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ዚኸይድ፡ እቶም ተኸተልቲ ድማ ይመልስዎ ነበሩ።