1 Kings 15:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ንጉስ የሮብዓም ወዲ ነባት ድማ፡ ኣቢያ ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የሮብዓም ልጅ አብያ በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያም በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት አቢያ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናባጻ ናኣ እዮርባም ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን አቢይ ይሁዳን ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nabaas'a na'aa Iyorbbaami kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan Abiiyi Yihudaan kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nabaaxe naa Iyorba7aamey kawotida tammanne osppunththa layththan Abiyay Yuhudan kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ካዎቲዳ ታማኔ ኦስፑን ላይን ኣቢያይ ዩሁዳን ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናባፃ ናአይ እዮርባም ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን አብይ ይሁዳን ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nabaaxa na7ay Iyorbaami kawotida tammanne hospuntho laythan Abiyi Yihudan kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያ በይሁዳ ነገሠ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮርብዓም በእስራኤል ላይ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት አቢያ የይሁዳ ንጉሥ ሆነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ ንኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ንጉስ እስራኤል፥ ኣብያም ኣብ ይሁዳ ነገሰ።
Amharic Tigrinya 2011
ንንጉስ የሮብዓም ወዲ ናባጥ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾሞንተ ዓመቱ ድማ ኣቢያም ኣብ ይሁዳ ነገሰ።