1 Kings 15:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ የሮብዓምን በቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበሮ ሓጢኣትን ድማ ተመላለሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኀጢአት ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በኢዮርብዓምም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእርሱም በፊት እንደነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ባዕሻ ራሱ ኃጢአት በመሥራትና የእስራኤልንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት ጌታን አሳዘነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦደነ አ ኦግያን ሀመቲደ፥ ባእሽ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiidenne Aa ogiyaan hametiidde, Baa'ishi Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraa ooththidinne iza ogen hemettidi Baashey GODAA sinththan iita miish ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራ ኦዲኔ ኢዛ ኦጌን ሄሜቲዲ ባሼይ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮርባም እስራኤለ አሳ ናጋራ ኦስስዳይሳዳ እካ ሄ ኦግያን ሄመትድ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyorbaami Isra7eele asaa nagara oosisidaysada ika he ogiyan hemetidi Godaa sinthan iitabaa oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኢዮርብዓም መንገድ በመሄድና እስራኤልም እንዲሠሩ ያደረገውን ኀጢአት በመፈጸም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእርሱም በፊት እንደ ነበረው እንደ ንጉሥ ኢዮርብዓም ባዕሻ ራሱ ኃጢአት በመሥራትና የእስራኤልንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት በመምራት እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፤ ብመንገዲ ኢዮርብዓምን ንእስራኤል ብዘስሓተሉ ሓጢኣትን ከደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ክፉእ ገበረ፡ ብመገዲ የሮብዓምን በቲ ንእስራኤል ዘስሐተሉ ሓጢኣቱን ከኣ ኸደ።