1 Kings 15:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ነገር ስለ ዝገበረ፡ ብዘይካ ኣብ ጉዳይ ኡርያ፡ ሄታ፡ ብዘለዎ መዓልትታት ህይወቱ ካብ ዝኣዘዞ ዅሉ ኣይወጸን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከኬጥያዊው ከኦርዮ ነገር በቀር ዳዊት በዘመኑ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገርን አድርጎ ነበርና፥ ካዘዘውም ነገር ሁሉ ፈቀቅ አላለም ነበርና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊት በዘመኑ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አድርጎ ነበርና፥ ካዘዘውም ነገር ሁሉ ፈቀቅ አላለም ነበርና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ይህን ያደረገበት ምክንያት ዳዊት በሒታዊው ኦርዮን ላይ ከፈጸመው ኃጢአት በቀር ጌታን ደስ የሚያሰኝ ነገር በማድረጉና ትእዛዙንም በብርቱ ጥንቃቄ በመጠበቁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሀዋ ኦዳ ጋሶታይ፥ ዳዊተ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ፤ ሂትያ ኦርዮና ቦላ ናጋራ ኦንፐ አትና፥ ባረ ደኡዋ ላይ ኡባን መና ጎዳ አዛዞቱዋፐ እትባነ ናገናን አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hawaa ootseedda gaasotay, Daawite Med'inaa Godaa sintsan suurebaa ootseedda; Hiitiyaa Ooriyoona bolla nagaraa ootsoonippe attina, bare de'uwaa laytsaa ubbaan Med'inaa Godaa azazotuwaappe ittibaanne naagennan aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY hessa ooththiday Dawiti Hiite as Ooriyo bolla ooththida nagarayppe attiin GODAA sinththan suure miish ooththides; ba de7o layth ubbaan GODAA azazotappe kare kezibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሄሳ ኦዳይ ዳዊቲ ሂቴ ኣስ ኦሪዮ ቦላ ኦዳ ናጋራይፔ ኣቲን ጎዳ ሲንን ሱሬ ሚሽ ኦዴስ፤ ባ ዴኦ ላይ ኡባን ጎዳ ኣዛዞታፔ ካሬ ኬዚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሄሳ ኦዳይ፥ ዳዊቲ ህተ አድያ ኦርዮና ቦላ ናጋራ ኦዳይሳፈ አትሽን፥ ባ ደኦ ላይ ኡባን ጎዳ ኪታፐ እስባካ ባልቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday hessa oothiday, Dawiti Hite addiya Ooriyoona bolla nagara oothidaysafe attishin, ba de7o laytha ubban Godaa kiitaape issibaaka balibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት በኬጢያዊው በኦርዮ ላይ ካደረሰው በደል በቀር፣ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውን ነገር አድርጓል፤ በሕይወት ዘመኑም ሁሉ ከእግዚአብሔር ትእዛዝ ፈቀቅ ያለበት ጊዜ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ይህን ያደረገበት ምክንያት ዳዊት በሒታዊው ኦርዮን ላይ ከፈጸመው ኃጢአት በቀር እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነገር በማድረጉና ትእዛዙንም በብርቱ ጥንቃቄ በመጠበቁ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ስለ ዝገበረ፥ ብዘይ እቲ ናይ ኦርዮ ኬጢያዊ ነገር፥ ብዅሉ ዘመን ህይወቱ ኻብቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ኣየግለሰን ነበረሞ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ፡ ብጀካ እቲ ናይ ኡርያ ሔታዊ ነገርሲ፡ ብዂሉ ዘመን ህይወቱ ኻብቲ ዝአዘዞ ዘበለ ኣየግለሰን።