1 Kings 16:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጐቦ ሰማርያ ድማ ካብ ሸመር ብኽልተ መክሊት ብሩር ገዚኡ ኣብ ልዕሊ እቲ ጎቦ ሃነጸ፡ ነታ ዝሰርሓ ኸተማ ድማ ብስም ሸመር ወናኒ እቲ ጎቦ ሰማርያ ሰመያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዘንበሪም ከዚያች ተራራ ባለቤት ከሴሜር በሁለት መክሊት ብር የሳምሮንን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ከተማ ሠራ፤ የሠራትንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሳምርም በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም በኋላ ሼሜር ተብሎ ከሚጠራው ሰው የሰማርያን ኰረብታ በስድስት ሺህ ጥሬ ብር ገዛ፤ ዖምሪ ኰረብታውን ከመሸገ በኋላ ከተማ ቆረቆረ፤ ከተማይቱንም ቀድሞ የኮረብታው ባለንብረት በሆነው በሼሜር ስም “ሰማርያ” ብሎ ሰየማት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦምር ሳማርያ ግያ ደርያ ሸሜራ ጌተትያ ብታንያፐ ኡሱፑን ሻአ ጻጋራ ብራን ሻሜዳ፤ እት ካታማ አን ኬጼዳ። ያቲደ ሄ ካታማ ካሰ ሄ ደርያ ጎዳ ሱንን ሳማርያ ጊደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Omiri Samaariyaa giyaa deriyaa Shemeera geetettiyaa bitaniyaappe usuppun sha"a s'agaraa biran shammeedda; itti katamaa an kees's'eedda. Yaatiide he katamaa kase he deriyaa godaa suntsan Samaariyaa giide suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Omirey Samaariyan diza zumbulla Shemereppe 6,000 saqile biran shammidi katama keexxides. Histtidi he katamaza kase zumbullaa godaa sunththan Samaariya giidi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦሚሬይ ሳማሪያን ዲዛ ዙምቡላ ሼሜሬፔ 6,000 ሳቂሌ ቢራን ሻሚዲ ካታማ ኬጺዴስ። ሂስቲዲ ሄ ካታማዛ ካሴ ዙምቡላ ጎዳ ሱንን ሳማሪያ ጊዲ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦምር ሳማርያ ዙማ ሳምራ ጌተትያ አድያፈ 6,000 ብራ ሳንትመን ሻምድ፥ ያን ካታማ ኬፅስ። ሄ ካታማ ሄ ዙማ ጎዳ ሱንን ሳማረ ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Omiri Samaariya zuma Samira geetetiya addiyafe 6,000 bira santimen shammidi, yan katama keexis. He katamaa he zuma godaa sunthan Samaare gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም የሰማርያን ኰረብታ በሁለት መክሊት ጥሬ ብር ከሳምር ላይ ገዝቶ ከተማ ሠራባት፤ ስሟንም በቀድሞው የተራራዋ ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም በኋላ ሼሜር ተብሎ ከሚጠራው ሰው የሰማርያን ኰረብታ በስድስት ሺህ ጥሬ ብር ገዛ፤ ዖምሪ ኰረብታውን ከመሸገ በኋላ ከተማ ቈረቈረ፤ ከተማይቱንም ቀድሞ የኮረብታው ባለንብረት በሆነው በሼሜር ስም “ሰማርያ” ብሎ ሰየማት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዀረብታ ሰማርያ ድማ ኻብ ሳምር ብሽዱሽተ ሽሕ ቅርሺ ብሩር ዓደጋ፤ ነታ ዀረብታ ዓሪዱ ኸዓ ኣብኣ ኸተማ ሰርሐ፤ ብስም ሳምር ጐይታ እታ ዀረብታ ድማ ሰማርያ ኢሉ ሰመያ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኸረን ሰማርያ ድማ ካብ ሸመር ብኽልተ ታለንት ብሩር ዕደጋ፡ ኣብቲ ኸረን ከአ ሰርሔ፡ ስም እታ ዝሰርሓ ኸተማ ድማ ብስም ሸመር ጎይታ እቲ ኸረን፡ ሰማርያ ኢሉ ሰመያ።