1 Kings 17:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ድማ ሰለስተ ሳዕ ተዘርጊሑ ንእግዚኣብሄር ጸዊዑ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ ነፍሲ እዚ ቘልዓ ናብኡ ትምለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ እፍ አለበት፤ ወደ እግዚአብሔርም፥ “አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ” ብሎ እግዚአብሔርን ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘረጋበት፥ ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጮኸ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ ኤልያስ በልጁ ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርሮ “ጌታ አምላኬ ሆይ! እባክህ ይህን ልጅ ከሞት አስነሣው!” ሲል ጸለየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ስሚደ ናኣ ቦላ ሄዙ ገደ ዛቁሊደ፥ መና ጎዳዉ ሀዋዳን ያጊደ ዋሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ፥ ሀ ናኣ ሸምፑዋ ዛራ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe simmiide na'aa bolla heezzu gede zak'k'ulliide, Med'inaa Godaw hawaadan yaagiide waasseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, ta S'oossaw, ha na'aa shemppuwaa zaara» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmidi naaza bolla heedzdzuto zaqullidi GODAAS, «Abeet GODAWU, ta Xoossawu! Ha naaza shemppo zaara» giidi waassides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ሲሚዲ ናዛ ቦላ ሄቶ ዛቁሊዲ ጎዳስ፥ «ኣቤት ጎዳዉ፥ ታ ጾሳዉ! ሃ ናዛ ሼምፖ ዛራ» ጊዲ ዋሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ ናኣ ቦላ ሄ ቶሆ ዛቁልድ፥ “አቤት ጎዳው፥ ታ ፆሳዉ፥ ሀ ናኣ ፓ” ያግድ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, na7aa bolla heedzu toho zaqullidi, “Abeeti Godaw, ta Xoossaw, ha na7aa patha” yaagidi woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በልጁም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርግቶ፣ “አምላኬ እግዚአብሔር ሆይ፤ የዚህ ልጅ ነፍስ ትመለስለት” ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ኤልያስ በልጁ ላይ ሦስት ጊዜ ተዘርሮ “እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ! እባክህ ይህን ልጅ ከሞት አስነሣው!” ሲል ጸለየ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ሰለስተ ሻዕ ለጥ ኢሉ ድማ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፥ በይዛኻ፥ ነፍሲ እዝ ቘልዓ እዙይ ናብ ስጋኡ ምለሳ” ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ልዕሊ እቲ ቘልዓ ሰለስተ ሳዓ በጥ ኢሉ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ፡ በጃኻ፡ ነፍሲ እዚ ቘልዓ እዚ ናብ ውሽጡ ምለሳ፡ ኢሉ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለለ።