1 Kings 18:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር፡ ስምዓኒ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ንስኻ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ምዃንካን ልቦም ከም ዝመለስካን ምእንቲ ኺፈልጥ፡ ስምዓኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ፥ አቤቱ፥ አም​ላክ እንደ ሆንህ፥ ልባ​ቸ​ው​ንም ደግሞ እንደ መለ​ስህ፤ ይህ ሕዝብ ያውቅ ዘንድ ስማኝ፤ አቤቱ፥ ስማኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተ፥ አቤቱ፥ አምላክ እንደ ሆንህ፥ ልባቸውንም ደግሞ እንደ መለስህ ይህ ሕዝብ ያውቅ ዘንድ ስማኝ፥ አቤቱ፥ ስማኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አምላኬ ሆይ! ይህ ሕዝብ አንተ እውነተኛ አምላክ መሆንህንና ወደ አንተም ያቀረብከው አንተ ራስህ መሆንህን እንዲያውቅ እባክህ መልስ ስጠኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ስማኝ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አቤት መና ጎዳዉ፥ ኮያ! ኔን መና ጎዳይ ጾሳ ግድያዋነ ኔን ኡንቱንቱ ዎዛና ኔኮ ዛራደ ደእያዋ ሀ አሳቱ ኤራናዳን ኔን ታዉ ኮያ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeet Med'inaa Godaw, koya! Neeni Med'inaa Goday s'oossaa gidiyaawaanne neeni unttunttu wozanaa neekko zaaraadde de'iyaawaa ha asatuu eranaadan neeni taw koya!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abeet GODAWU! Neni GODAY tuma Xoossaa gididayssanne neni istta wozinaa neekko zaaro bolla dizayssa ha asay erana mala neni ta woosa siya; siyadakka taas zaaro imma!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቤት ጎዳዉ! ኔኒ ጎዳይ ቱማ ጾሳ ጊዲዳይሳኔ ኔኒ ኢስታ ዎዚና ኔኮ ዛሮ ቦላ ዲዛይሳ ሃ ኣሳይ ኤራና ማላ ኔኒ ታ ዎሳ ሲያ፤ ሲያዳካ ታስ ዛሮ ኢማ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አቤት ጎዳዉ፥ ታዉ ኮያ። ኔኒ፥ ጎዳይ ፆሰ ግደይሳነ ኤንታ ዎዛና ኔኮ ዛረይ ነና ግደይሳ ሀ አሳይ ኤራና መላ ታዉ ኮያ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeeti Godaw, taw koya. Neeni, Goday Xoosse gideysanne enta wozanaa neeko zaarey nena gideysa ha asay erana mela taw koya!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ ሕዝብ፣ አንተ አምላክ እግዚአብሔር እውነተኛ መሆንህንና ልባቸውን የመለስኸው አንተ መሆንህን ያውቁ ዘንድ እባክህ ስማኝ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እባክህ መልስልኝ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላኬ ሆይ! ይህ ሕዝብ አንተ እውነተኛ አምላክ መሆንህንና ወደ አንተም ያቀረብከው አንተ ራስህ መሆንህን እንዲያውቅ እባክህ መልስ ስጠኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ስማኝ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ከዓ ንስኻ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከም ዝኾንካ፥ ንልባቶም ድማ ናባኻ ኸም ዝመለስካዮ ምእንቲ ኽፈልጡስ ስምዐኒ፤ ኦ እግዚኣብሄር ስምዐኒ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ከኣ ንስኻ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከም ዝዀንካ፡ ንልቦም ድማ ንስኻ ኸም ዝመለስካዮ ኺፈልጡስ፡ ምላሽ ሀበኒ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ምላሽ ሀበኒ፡ በለ።