1 Kings 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢዛቤል ነብያት እግዚኣብሄር ምስ ኣጥፍአቶም፡ ኦብድያ ሚእቲ ነብያት ወሲዱ ብሓምሳ ኣብ በዓቲ ሓቢኡ፡ እንጌራን ማይን መገቦም።)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ እርሱ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤልዛቤል የጌታን ነቢያት ታስገድል በነበረችበትም ጊዜ አብድዩ አንድ መቶ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን ነቢያት ከሁለት ከፍሎ ኀምሳ፥ ኀምሳውን በዋሻዎች ከሸሸጋቸው በኋላ እህልና ውሃ በማቅረብ ይመግባቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልዛቤላ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ ዎስያ ዎደ፥ ኦባድ ኡንቱንቱፐ ጼታቱዋ አኪደ፥ እሻታሙዋ እሻታሙዋ ሻክ፥ ጎንጎሎቱዋ ግዶን ቆሲደ፥ ካ ምዚደ ሃካ ኡሺደ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elzzaabeela Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawantta wod'isiyaa wode, Obaadi unttunttuppe s'eetatuwaa akkiide, ishatamuwaa ishatamuwaa shaakki, gonggolotuwaa giddon k'osiide, katsaa miziidde haatsaakka ushshiidde wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Elzabeela GODAA nabeta wodhisiza wode Abdiyuy isttafe xeetata ekkidi nam7u kessi shaakkides; ichchash tammata issi gongolon hankko attida ichchash tammata hara gongolon efi qottidi kaththinne haath isttas immishe gam7ides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤልዛቤላ ጎዳ ናቤታ ዎሲዛ ዎዴ ኣብዲዩይ ኢስታፌ ጼታታ ኤኪዲ ናምኡ ኬሲ ሻኪዴስ፤ ኢቻሽ ታማታ ኢሲ ጎንጎሎን ሃንኮ ኣቲዳ ኢቻሽ ታማታ ሃራ ጎንጎሎን ኤፊ ቆቲዲ ካኔ ሃ ኢስታስ ኢሚሼ ጋምኢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልዛቤላ ጎዳ ሱንን ናበታ ዎዳ ዎደ አብድዩይ ኤንታፈ ፄታታ ኤክድ፥ እሻታማን እሻታማን ሻክድ፥ ጎንጎሎ ግዶን ቆስድ፥ ካነ ሃ እምሸ ጋምእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elzabeela Godaa sunthan nabeta wodhida wode Abdiyuy entafe xeetata ekidi, ishataman ishataman shaakidi, gongolo giddon qosidi, kathinne haathe immishe gam7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት እያስገደለች በነበረበት ጊዜ፣ አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በሁለት ዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውሃ ይሰጣቸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ታስገድል በነበረችበትም ጊዜ አብድዩ አንድ መቶ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን ነቢያት ከሁለት ከፍሎ ኀምሳ፥ ኀምሳውን በዋሻዎች ከሸሸጋቸው በኋላ እህልና ውሃ በማቅረብ ይመግባቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ኤልዛቤል ንነቢያት እግዚኣብሄር ዘቕተለትሉ ጊዜ፥ ኣብድዩ ሚእቲ ነቢያት ወሲዱ፥ በብሓምሳ ገይሩ ኣብ በዓቲ ሓብኦም፤ እንጀራን ማይን ድማ ይምግቦም ነበረ።)
Amharic Tigrinya 2011
በቲ ኢዛቤል ንነብያት እግዚኣብሄር ዘጽነተትሉ ጊዜ፡ ኦብድያ ሚእቲ ነብያት ወሲዱ፡ በብሓምሳ ገይሩ ኣብ በዓቲ ሐብኦም፡ እንጌራን ማይን ድማ ይምግቦም ነበረ።