1 Kings 18:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት። ሕቝኡ ኣሲሩ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣከኣብ ክሳዕ መእተዊ ይዝርኤል ጐየየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም ታጥቆ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም አሸንፍጦ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታም ኃይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን በወገቡ ዙሪያ ጠበቅ አድርጎ በመታጠቅ እስከ ኢይዝራኤል መግቢያ በር ድረስ በአክዓብ ፊት ቀድሞ ይሮጥ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ዎልቃይ ኤላሳ ቦላ ዎዳ፤ ኤላስ ካባ ሳቂያን ፑደ ስርቂደ፥ እዝራኤላ ካታማ ጋካናዉ አካባፐ ስንቲደ ዎጼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa wolk'k'ay Eelaasa bolla wod'd'eedda; Eelaasi kaabbaa sak'k'iyaan pude sirk'k'iide, Iziraa'eela katamaa gakkanaw Akaabappe sintsatiide wos's'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA wolqqay Eelaasa bolla wodhdhides; Eelaasi ba may7o pude marxxidi Izra7eele katama gakkanaas Akaabeppe sinththan sinththan woxxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ዎልቃይ ኤላሳ ቦላ ዎዴስ፤ ኤላሲ ባ ማይኦ ፑዴ ማርጺዲ ኢዝራኤሌ ካታማ ጋካናስ ኣካቤፔ ሲንን ሲንን ዎጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ዎልቃይ ኤልያሳ ቦላ ዎስ። ኤልያስ ባ ማኡዋ ፄሳን ፑደ ስቅድ፥ እዝራኤላ ካታማ ጋካናዉ አካባ ስንን ዎፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa wolqay Eeliyaasa bolla wodhis. Eeliyaasi ba ma7uwa xeessan pude siqidi, Izra7eela katamaa gakanaw Akaaba sinthan woxis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔርም ኀይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን ከፍ አድርጎ በቀበቶው ካጠበቀ በኋላ፣ እስከ ኢይዝራኤል ድረስ አክዓብን ቀድሞት ሮጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔርም ኀይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን በወገቡ ዙሪያ ጠበቅ አድርጎ በመታጠቅ እስከ ኢይዝራኤል መግቢያ በር ድረስ በአክዓብ ፊት ቀድሞ ይሮጥ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢድ እግዚኣብሄር ከዓ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት፤ ሕቘኡ ተዓጢቑ ድማ ኽሳዕ እቲ ንይዝርኤል ዝኣቱ፥ ቀቅድሚ ኣክኣብ ይጐዪ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኢድ እግዚኣብሄር ከኣ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት እሞ፡ ሕቜኡ ተዐጡቑ፡ ክሳዕ እቲ ንይዝርኤል ዜእቱ፡ ቀቅድሚ ኣከኣብ ይጐዪ ነበረ።