1 Kings 19:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ኣብ እስራኤል ሾብዓተ ሽሕ ገዲፈለይ ኣሎኹ፣ ኵሎም እቶም ንበዓል ዘይሰገዱ ብርኩታትን ንበዓል ዘይሰዓሙ ኣፎም ዘበለ ዅሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔም ከእስራኤል ጕልበታቸውን ለበዓል ያላንበረከኩትን ሁሉ፥ በአፋቸውም ያልሳሙትን ሁሉ፥ ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስቀራለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም ከእስራኤል ጕልበታቸውን ለበኣል ያላንበረከኩትን ሁሉ፥ በአፋቸውም ያልሳሙትን ሁሉ፥ ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስቀራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይሁን እንጂ ለእኔ ታማኞች የሆኑ፥ ለባዓል ያልሰገዱና ምስሉንም ያልተሳለሙ ሰባት ሺህ ሰዎችን በእስራኤል ምድር በሕይወት እንዲተርፉ አደርጋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባኣላዉ ጉልባትቤና ዎይ ባረንቱ ዶናን ባኣላ ኤቃ የርቤና ላፑን ሻአ አሳ ታን እስራኤልያን ታዉ አሻና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ba'aalaw gulbbatibeenna woy barenttu doonaan Ba'aala eek'aa yeribeenna laappun sha"a asaa taani Israa'eeliyaan taw ashshana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ba7aales gulbatonttaytanne ba doonan Ba7aale geetettiza eeqa misleza yeerontta attida 7,000 as tani Isra7eelen taas ashshana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባኣሌስ ጉልባቶንታይታኔ ባ ዶናን ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃ ሚስሌዛ ዬሮንታ ኣቲዳ 7,000 ኣስ ታኒ ኢስራኤሌን ታስ ኣሻና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ባኣለ ኤቃ ጎይኖና ዎይኮ ባንታ ዶናን ባኣለ ኤቃ ዬሮና 7,000 አሳ ታኒ እስራኤለን ታዉ አሻና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Ba7aale eeqa goyinnona woyko banta doonan Ba7aale eeqa yeeronna 7,000 asaa taani Isra7eelen taw ashshana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም ጕልበታቸው ለበኣል ያልተንበረከከውንና አፋቸው ምስሉን ያልሳመውን ሰባት ሺሕ ሰዎች በእስራኤል አስቀራለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁን እንጂ ለእኔ ታማኞች የሆኑ፥ ለባዓል ያልሰገዱና ምስሉንም ያልተሳለሙ ሰባት ሺህ ሰዎችን በእስራኤል ምድር በሕይወት እንዲተርፉ አደርጋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ግና ንጣዖት በዓል ክሰግዱሉ ኢሎም ዘይተምበርከኹን ንምስሉ ብኣፎም ዘይተሳለሙን ኣብ እስራኤል ሸውዓተ ሽሕ ሰብ ንኣይ ኣትሪፈ ኣለኹ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ግና ንበዓል ዘይተንበርከኻሉ ዂለን ኣብራኽን፡ ዘይሰዐሞ ዂሉ ኣፍን ኣብ እስራኤል ሾብዓተ ሽሕ ሰብ ንኣይ ከትርፍ እየ፡ በለ።