1 Kings 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኢዛቤል ናብ ኤልያስ ልኡኽ ሰደደትሉ፦ ጽባሕ ኣብዚ ግዜ እዚ ንህይወትካ ከም ህይወት ሓደ ኻባታቶም እንተ ዘይገይረዮ፡ ኣማልኽቲ ከምዚ ይገብሩለይ፡ ካብኡ ንላዕሊ ድማ ይግበሩለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤልዛቤልም፥ “አንተ ኤልያስ ከሆንህ እኔም ኤልዛቤል ከሆንሁ ነገ በዚህ ጊዜ ሰውነትህን ከእነዚህ እንደ አንዱ ሰውነት ባላደርጋት፥ አማልክት እንዲህ ያድርጉብኝ፤ እንዲህም ይግደሉኝ” ብላ ወደ ኤልያስ ላከች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤልዛቤልም። ነገ በዚህ ጊዜ ነፍስህን ከእነዚህ እንደ አንዲቱ ነፍስ ባላደርጋት፥ አማልክት ይህን ያድርጉብኝ ይህንም ይጨምሩብኝ ብላ ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ እርሷ “በእነዚያ ነቢያት ላይ ያደረግኸውን እኔም ነገ ልክ በአሁኑ ሰዓት በአንተ ላይ ሳላደርግብህ ብቀር አማልክት በሞት ይቅሠፉኝ!” ስትል ወደ ኤልያስ የዛቻ መልእክት ላከች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልዛቤላ፥ “ኔን ሄ ትምቢትያ ኦድያዋንታ ኦዳዋዳን፥ ዎንት ሀኖደ ታን ኔና ኦና ዮፐ፥ ጾሳቱ ታና ዎና” ያጋደ ኤላሳዉ ኪታዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elzzaabeela, «Neeni he timbbitiyaa odiyaawantta ootseeddawaadan, wontti hannoode taani neena ootsana d'ayooppe, s'oossatuu taana wod'ana» yaagaadde Eelaasaw kiittaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Elzabeela, «Neni he nabeta bolla ooththoyssaththo tanikka ne shemppo wonto hanni wode iziththo ooththontta aggiko xoossati hessafekka aadhdhiza iita ta bolla gaththetto» gaada qasttanne Eelaasas yeddadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ኤልዛቤላ፥ «ኔኒ ሄ ናቤታ ቦላ ኦይሳ ታኒካ ኔ ሼምፖ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኢዚ ኦንታ ኣጊኮ ጾሳቲ ሄሳፌካ ኣዛ ኢታ ታ ቦላ ጋቶ» ጋዳ ቃስታኔ ኤላሳስ ዬዳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልዛቤላ፥ “ኔኒ ሄ ናበታ ቦላ ኦዳይሳዳ ዎንቶ ሀኖደ ታኒ ነ ቦላ ኦና እፅኮ፥ ፆሳት ታና ፕርዶ” ያጋዳ ኤልያሳኮ ኪታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elzabeela, “Neeni he nabeta bolla oothidaysada wonto hannoode taani ne bolla oothonna ixiko, xoossati tana pirdo” yaagada Eeliyaasako kiittasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም እርሷ፣ “ነገ በዚህ ሰዓት ያንተንም ነፍስ ከእነዚያ እንደ አንዱ ነፍስ ሳላደርጋት ብቀር አማልክት እንዲህ ያድርጉብኝ፤ ከዚህ የባሰም ያምጡብኝ” ስትል ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ እርስዋ “በእነዚያ ነቢያት ላይ ያደረግኸውን እኔም ነገ ልክ በአሁኑ ሰዓት በአንተ ላይ ሳላደርግብህ ብቀር አማልክት በሞት ይቅሠፉኝ!” ስትል ወደ ኤልያስ የዛቻ መልእክት ላከች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኤልዛቤል ልኡኽ ሰዲዳ፥ ንኤልያስ “ፅባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ንነፍስኻ ኻብዚኣቶም ከም ሓንቲ ነፍሲ እንተ ዘይገይረያ ኣማልኽቲ እዙይ ይግበሩኒ፤ እዙይውን ይወስኹኒ” በለት።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኤዛቤል ልኡኽ ሰዲዳ፡ ንኤልያስ፡ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ንነፍስኻ ኸም ነፍሲ ሓድ ኻባታቶም እንተ ዘይገይረያስ፡ ኣምልኽቲ ኸምዚ ይግበሩኒ፡ ከምዚውን ይወስኹኒ፡ በለቶ።