1 Kings 2:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ኣብ እስራኤል ዝነገሰሉ መዓልትታት ድማ ኣርብዓ ዓመት ነበረ፣ ኣብ ኬብሮን ሾብዓተ ዓመት ነገሰ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊ​ትም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ የነ​ገ​ሠ​በት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ። በኬ​ብ​ሮን ሰባት ዓመት፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም በእስራኤል ላይ የነገሠው ዘመን አርባ ዓመት ነበረ። በኬብሮን ሰባት ዓመት ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት በኬብሮን ሰባት ዓመት፥ በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት በድምሩ አርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ እስራኤልያ ቦላ ኦይታሙ ላይ ካተቴዳ፤ ከብሮናን ላፑን ላይ፥ የሩሳላመን ሀታማነ ሄዙ ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite Israa'eeliyaa bolla oytamu laytsaa kaateteedda; Kebroonan laappun laytsaa, Yerusaalamen hattamanne heezzu laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Kebroonen 7 layth, Yerusalaamen 33 layth, issi bolla Isra7eelen 40 layth kawotides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ኬብሮኔን 7 ላይ፥ ዬሩሳላሜን 33 ላይ፥ ኢሲ ቦላ ኢስራኤሌን 40 ላይ ካዎቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ እስራኤለ ቦላ ኦይታሙ ላይ ካዎትስ፤ ከብሮናን ላፑን ላይ፥ የሩሳላመን ሀስታማነ ሄ ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti Isra7eele bolla oytamu laythi kawotis; Kebroonan laapun laythi, Yerusalaamen hastamanne heedzu laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት በኬብሮን ሰባት ዓመት፣ በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት በአጠቃላይ አርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት በኬብሮን ሰባት ዓመት፥ በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት በድምሩ አርባ ዓመት በእስራኤል ላይ ነገሠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ኣብ እስራኤል ኣርብዓ ዓመት ነገሰ፤ እዙይ ድማ፥ ኣብ ኬብሮን ሸውዓተ ዓመት፥ ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ዳዊት ኣብ እስራኤል ዝነገሰሉ ዘመን ኣርብዓ ዓመት ነበረ። ኣብ ኬብሮን ሾብዓተ ዓመት ነገሰ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ።