1 Kings 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዶንያ ወዲ ሃጊት ድማ ናብ ባትሴባ ኣደ ሰሎሞን መጸ። ንሳ ድማ፥ ብሰላም ዲኻ ትመጽእ? ንሱ ድማ፥ ብሰላም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአ​ጊት ልጅ አዶ​ን​ያ​ስም ወደ ሰሎ​ሞን እናት ወደ ቤር​ሳ​ቤህ መጣ፤ ሰገ​ደ​ላ​ትም፤ እር​ስ​ዋም፥ “ወደ እኔ መም​ጣ​ትህ በሰ​ላም ነውን?” አለ​ችው። እር​ሱም፥ “በሰ​ላም ነው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአጊት ልጅ አዶንያስም ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ መጣ፤ እርስዋም። ወደ እኔ መምጣትህ በሰላም ነውን? አለች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሐጊት ልጅ አዶንያስ ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ ሄደ፤ ቤርሳቤህም “ወደ እኔ የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው። እርሱም “አዎን በሰላም ነው የመጣሁት” ሲል መለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀጊት ናአይ አዶንያስ፥ ሶሎሞና ዳይ በርሳብኮ ቤዳ፤ በርሳባ፥ “ኔን ታኮ ሳሩዋን ያድ?” ያጋደ አ ኦቻዱ። እ፥ “ኤ፤ ሳሩዋን ያድ” ያጊደ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haggiiti na'ay Adooniyaas, Solomona daay Berssaabikko beedda; Berssaaba, «Neeni taakko saruwaan yaad?» yaagaade Aa oochchaaddu. I, «Ee; saruwaan yaad» yaagiide zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hagiti naa Adoniyaasi Solomoone aayo Bersaabehikko bides; Bersaabeha iza, «Neni taakko saros yadii?» gaada oychchadus. Izikka izis, «Ee; saros yadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃጊቲ ና ኣዶኒያሲ ሶሎሞኔ ኣዮ ቤርሳቤሂኮ ቢዴስ፤ ቤርሳቤሃ ኢዛ፥ «ኔኒ ታኮ ሳሮስ ያዲ?» ጋዳ ኦይቻዱስ። ኢዚካ ኢዚስ፥ «ኤ፤ ሳሮስ ያዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃግታ ናአይ አዶንያስ፥ ሶሎሞነ አየ በርሳብኮ ብን በርሳባ፥ “ነ ታኮ ሳሮ ያዲ?” ያጋዳ እያ ኦይቻሱ። እ፥ “ኤ፤ ሳሮ ያስ” ያግድ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haagita na7ay Adoniyaasi, Solomone aaye Barsaabiko bin Barsaaba, “Ne taako saro yadii?” yaagada iya oychasu. I, “Ee; saro yas” yaagidi zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ጊዜ የአጊት ልጅ አዶንያስ ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ ሄደ። ቤርሳቤህም፣ “የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው፤ እርሱም፣ “አዎን በሰላም ነው” ብሎ መለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሐጊት ልጅ አዶንያስ ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ ሄደ፤ ቤርሳቤህም “ወደ እኔ የመጣኸው በሰላም ነውን?” ስትል ጠየቀችው። እርሱም “አዎን በሰላም ነው የመጣሁት” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻብ ሓጊት ዝውለድ ኣዶንያስ ድማ ናብ ቤርሳቤህ እኖ ሰሎሞን መፀ። ንሳ ኸዓ “ናባይ ምምፃእኻስ ብሰላም ድዩ?” በለቶ። ንሱ ድማ “ብሰላም እዩ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዶንያ ወዲ ሓጊት ድማ ናብ ባትሴባ ኣደ ሰሎሞን መጸ። ንሳ ኸኣ፡ ብደሓንዶ መጺእካ በለቶ። ንሱ ድማ፡ ደሓን እየ፡ በላ።