1 Kings 2:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ እታ መንግስቲ ናተይ ምዃና፡ ብዘሎ እስራኤል ድማ ገጾም ናባይ ከም ዝገበሩ፡ ኣነ ክገዝእ፡ ትፈልጡ ኢኹም። እታ መንግስቲ ግና ካብ እግዚኣብሄር ናቱ ስለ ዝነበረት፡ ተመሊሳ ናይ ሓወይ ኰነት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም፥ “መንግሥቱ ለእኔ እንደ ነበረ፥ እስራኤልም ሁሉ ንጉሥ እሆን ዘንድ ፊታቸውን ወደ እኔ አድርገው እንደ ነበረ አንቺ ታውቂያለሽ፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆኖለታልና መንግሥት ተመልሳ ለወንድሜ ሆናለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም። መንግሥቱ ለእኔ እንደ ነበረ፥ እስራኤልም ሁሉ ንጉሥ እሆን ዘንድ ፊታቸውን ወደ እኔ አድርገው እንደ ነበረ አንቺ ታውቂያለሽ፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆኖለታልና መንግሥቱ ከእኔ አልፎ ለወንድሜ ሆኖአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዶንያስም እንዲህ አላት፦ “ንጉሥ መሆን የሚገባኝ እኔ እንደ ነበርኩና ይህንንም በእስራኤል ምድር የሚኖር ሁሉ በተስፋ ይጠባበቅ እንደ ነበር አንቺ ራስሽ ታውቂያለሽ፤ ነገር ግን ጉዳዩ ከጌታ ስለ ተወሰነ ለእኔ መሰጠት የሚገባው መንግሥት ተላልፎ ለወንድሜ ሆኖአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ካተታናዉ በስያዌ ታና ግዴዳዋነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ታና ባረንቱ ካትያዳን ጼሌዳዋ ኔን ነ ሁጲያዉ ኤራሳ። ሽን የዎቱ ላመትና ካዉተይ ታ እሻዉ ዩዬዳ፤ ሄዌነ፥ አዉ መና ጎዳፐ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hawaadan yaageedda; «Kaatetanaw bessiyaawe taana gideeddawaanne Israa'eeliyaa Asay ubbay taana barenttu kaatiyaadan s'eelleeddawaa neeni ne huup'iyaw eraasa. Shin yewotuu laamettina kawutetsay ta ishaw yuuyyeedda; hewenne, aw Med'inaa Godaappe yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasi izis, «Kawotanaas bessizay tana gididayssanne Isra7eele asay ubbay tana ba bolla kawoththanaas ba ayfe ta bolla yeggidayssa ne eraasa. Gido attiin yo7oti GODAAPPE gidida gishshas laametti wodhdhiin kawoteththay ta ishaas yuuyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣዶኒያሲ ኢዚስ፥ «ካዎታናስ ቤሲዛይ ታና ጊዲዳይሳኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ታና ባ ቦላ ካዎናስ ባ ኣይፌ ታ ቦላ ዬጊዳይሳ ኔ ኤራሳ። ጊዶ ኣቲን ዮኦቲ ጎዳፔ ጊዲዳ ጊሻስ ላሜቲ ዎን ካዎቴይ ታ ኢሻስ ዩዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዶንያስ፥ “ካዎታናዉ በሰይ ታና ግደይሳነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ታና ባንታዉ ካዎዳ ፄለይሳ ኔኒ፥ ነ ሁጰን ኤራሳ። ሽን ሀኖይ ፆሳፈ ግድዳ ግሾ ኦዳይ ላመትን ካዎተይ ታ እሻኮ ዩይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Adoniyaasi, “Kawotanaw bessey tana gideysanne Isra7eele asa ubbay tana bantaw kawoda xeelleysa neeni, ne huuphen eraasa. Shin hanoy Xoossafe gidida gisho oday laametin kawotethay ta ishaako yuuyis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም፣ “መንግሥቱ የእኔ እንደ ነበረና እስራኤልም ሁሉ እኔ እንድነግሥ ዐይናቸውን ጥለውብኝ እንደ ነበር አንቺ ራስሽ ታውቂአለሽ፤ ሆኖም ነገሩ ከእግዚአብሔር የተቈረጠለት ሆነና ሁኔታዎች ተለዋውጠው፣ መንግሥቱ ለወንድሜ ተላለፈ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዶንያስም እንዲህ አላት፦ “ንጉሥ መሆን የሚገባኝ እኔ እንደ ነበርኩና ይህንንም በእስራኤል ምድር የሚኖር ሁሉ በተስፋ ይጠባበቅ እንደ ነበር አንቺ ራስሽ ታውቂያለሽ፤ ነገር ግን ጉዳዩ ከእግዚአብሔር ስለ ተወሰነ ለእኔ መሰጠት የሚገባው መንግሥት ተላልፎ ለወንድሜ ሆኖአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ኸዓ “መንግስቲ ናተይ ከም ዝነበረት፥ ኵሎም ደቂ እስራኤልውን ኣነ ኣብ ልዕሊኣቶም ክነግስ ገፆም ናባይ ገይሮም ከም ዝነበሩ ንስኺ ትፈልጢ ኢኺ። ፍቓድ እግዚኣብሄር ኮይኑሉ ግና፥ እታ መንግስቲ ንሓወይ ኮነት።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ኸኣ፡ መንግስቲ ናተይ ከም ዝነበረት፡ ኵሎም እስራኤልውን ኣነ ኽነግሶም ገጾም ኣባይ ከም ዝነበረ። ባዕልኺ ትፈልጢ ኢኺ። እታ መንግስቲ ግና፡ ካብ እግዚኣብሄር ንእኡ ዀይና እያ እሞ፡ ዞይራ ንሓወይ ኰነት።