1 Kings 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሰሎሞን ድማ ንኣዲኡ መለሰላ፡ ስለምንታይከ ንኣቢሻግ ሹናማዊ ንኣዶንያ ትሓቶ፧ መንግስቲ እውን ለምንዎ፤ ንሱ ቦኽሪ ሓወይ እዩ እሞ፤ ንዕኡን ንኣብያታር ካህንን ንዮኣብ ወዲ ጽሩያን እውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሰሎሞን ለእናቱ መልሶ፥ “ሱነማዪቱን አቢሳን ለአዶንያስ ለምን ትለምኚለታለሽ? ታላቅ ወንድሜ ነውና መንግሥትን ደግሞ ለምኚለት፤ ካህኑም አብያታርና የሶርህያ ልጅ የጭፍሮች አለቃ ኢዮአብ ደግሞ ከእርሱ ጋር ናቸው” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሰሎሞን ለእናቱ መልሶ። ሱነማይቱን አቢሳን ለአዶንያስ ለምን ትለምኝለታለሽ? ታላቅ ወንድሜ ነውና መንግሥትን ደግሞ ለምኚለት፤ ካህኑም አብያታርና የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ ደግሞ ከእርሱ ጋር ናቸው አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም “አቢሻግን በሚስትነት እንድድርለት ብቻ ለምን ትጠይቂኛለሽ? መንግሥቴንም ጭምር እንድለቅለት ለምን አልጠየቅሽኝም? እርሱ እኮ ታላቅ ወንድሜ ነው፤ ለምን ለካህኑ አብያታርና ለኢዮአብም ልዩ አስተያየት እንዳደርግላቸው አትጠይቂላቸውም!” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ሶሎሞነ ዛሪደ ባረ ዳዮ፥ “ሹኔማ ካታማፐ ዬዳ አብሻጎ ኔን አዶንያሳዉ አያዉ ኦቻይ? እ ታ ባይራ ግደኔ? ኔን አዉ ካዉተካ ኦቻናዋ ሽን አጋዳ! ኤ፥ ኔን አዉ፥ ቄስያ አብያታራዉነ ጻሩይ ናኣ ዮኣባዉ ካዉተካ ኦቻናዋ አጋዳ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Solomone zaariide bare daayo, «Shuneema katamaappe yeedda Abishaago neeni Adooniyaasaw ayaw oochchay? I ta bayiraa gidennee? Neeni aw kawutetsaakka oochchanawaa shin aggaada! Ee, neeni aw, k'eesiyaa Abiyaatarawunne S'aruuyi na'aa Yoo'aabaw kawutetsaakka oochchanawaa aggaada!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Solomooney zaaridi ba aayo, «Suneme dereppe yida Abishaago xalla neni Adoniyaasas ays oychchay? Izi taas bayra gidida gishshas izas ta kawoteththaaka oychchanayssa aggadasa! Hessaththoka izas xalla gidontta dishin qeese Abiyaataaressinne Xuriya naa Iyo7aabeska oychchanayssa aggadasa!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ሶሎሞኔይ ዛሪዲ ባ ኣዮ፥ «ሱኔሜ ዴሬፔ ዪዳ ኣቢሻጎ ጻላ ኔኒ ኣዶኒያሳስ ኣይስ ኦይቻይ? ኢዚ ታስ ባይራ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛስ ታ ካዎቴካ ኦይቻናይሳ ኣጋዳሳ! ሄሳካ ኢዛስ ጻላ ጊዶንታ ዲሺን ቄሴ ኣቢያታሬሲኔ ጹሪያ ና ኢዮኣቤስካ ኦይቻናይሳ ኣጋዳሳ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ሶሎሞነይ ዛሪድ፥ “ሱናማ ማጫስዉ አብሶ ነ አዶንያስ አይስ ኦይቻይ? እ ታ ባይራ ግደኔ? ኔኒ እያዉ ካዎተ አይስ ኦይችኪ? ቃስ ካህንያ አብያታርነ ፃሩያ ናአይ እዮኣብ እያራ ደኦሶና ግዶኮና?”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Solomoney zaaridi, “Sunaama maccasiw Abiso ne Adoniyaasi ayis oychay? I ta bayraa gidennee? Neeni iyaw kawotethi ayis oychikii? Qassi kahiniya Abyataarinne Xaruya na7ay Iyo7aabi iyara de7oosona gidokona?”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሥ ሰሎሞንም እናቱን፣ “ስለ ምን ሱነማዊቷን አቢሳን ብቻ ለአዶንያስ ትጠይቂለታለሽ? ታላቅ ወንድሜ ስለሆነ መንግሥቱንም ጠይቂለት እንጂ፤ ለእርሱ ብቻ ሳይሆን እንዲሁም ለካህኑ ለአብያታርና ለጽሩያ ልጅ ለኢዮአብ ጠይቂላቸው” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም “አቢሻግን በሚስትነት እንድድርለት ብቻ ለምን ትጠይቂኛለሽ? መንግሥቴንም ጭምር እንድለቅለት ለምን አልጠየቅሽኝም? እርሱ እኮ ታላቅ ወንድሜ ነው፤ ለምን ለካህኑ አብያታርና ለኢዮአብም ልዩ አስተያየት እንዳደርግላቸው አትጠይቂላቸውም!” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ሰሎሞን ድማ ንኖኡ፥ “ንኣዶንያስ፥ ኣቢሳ እታ ሱናማዊት እትጥይቕሉ ስለ ምንታይ ኢኺ? ንሱ ኻባይ ዝዓቢ ሓወይ እዩ፤ እምበኣር እዛ መንግስቲ እውን ጠይቒሉ! ብቕድሙውን ካህን ኣብያታርን ኢዮኣብ ወዲ ፅሩያን መሻርኽቱ ነይሮም እዮም” ኢሉ መለሰላ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ሰሎሞን ድማ ነዲኡ፡ ንኣዶንያ ኣቢሳግ እታ ሱናማዊት እትልምንሉ ስለምንታይ ኢኺ ንሱ ኻባይ ዚዐቢ ሓወይ እዩ እሞ፡ እዛ መንግስቲውን ለምንሉ፡ ንእኡ፡ ንኻህን ንኻህን ኣብያታርን ንዮኣብ ወዲ ጽሩያን ከኣ፡ ኢሉ መለሰላ።