1 Kings 2:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ እምበኣር፡ ከምቲ እተመባጽዓኒ፡ ኣብ ዝፋን ኣቦይ ዳዊት ዘጽንዓኒን ኣብ ዝፋን ኣቦይ ዘቐመጠንን፡ ቤት ዝገበረኒን እግዚኣብሄር ህያው፡ ኣዶንያ ሎሚ ክትቅተል እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም ያጸ​ናኝ፥ በአ​ባ​ቴም በዳ​ዊት ዙፋን ላይ ያስ​ቀ​መ​ጠኝ፥ እንደ ተና​ገ​ረ​ውም ቤትን የሠ​ራ​ልኝ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ዛሬ አዶ​ን​ያስ ፈጽሞ ይገ​ደ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ያጸናኝ፥ በአባቴም በዳዊት ዙፋን ላይ ያስቀመጠኝ፥ እንደ ተናገረውም ቤትን የሠራልኝ ሕያው እግዚአብሔርን! ዛሬ አዶንያስ ፈጽሞ ይገደላል ብሎ በእግዚአብሔር ማለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር በአባቴ በዳዊት ዙፋን ላይ አስቀምጦ መንግሥቴን የጸና አድርጎልኛል፤ ይህን መንግሥት ለእኔና ለዘሮቼ በመስጠት ቃሉን ጠብቆአል፤ እንግዲህ አዶንያስ በዚህ በዛሬው ቀን በሞት እንደሚቀጣ በሕያው ጌታ ስም እምላለሁ!”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀእ ስም ታና ታ አዉዋ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትሲደ፥ ታ ካዉተ ሎይ ኤሲደ፥ ታ ዛራቱ ደኤናዳን ኦዳ መና ጎዳይ ኤሮ! አዶንያሳ ሀቼ ዎና!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha"i simmi taana ta aawuwaa Daawita kawutetsaa araatan utissiide, ta kawutetsaa loytsi essiide, ta zaratuu de'ennaadan ootseedda Med'inaa Goday ero! Adooniyaasa hachche wod'ana!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i tana ta aawaa Dawite kawoteththa araatan utisidi ba immida hidota mala ta kawoteththaa minththida GODAY beyiin Adoniyaasi hach hayqqana!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ታና ታ ኣዋ ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታን ኡቲሲዲ ባ ኢሚዳ ሂዶታ ማላ ታ ካዎቴ ሚንዳ ጎዳይ ቤዪን ኣዶኒያሲ ሃች ሃይቃና!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታና፥ ታ አዋ ዳዊቲ አራታን ኡትስድ፥ ታ ካዎተ ምን ኤስድ፥ ታ ኮቻታስ ባ ቃላ ፖልዳ ጎዳይ ኤርያ መላ፥ አዶንያስ ሀች ሀይቃና!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tana, ta aawa Dawita araatan utisidi, ta kawotethaa minthi essidi, ta kochatas ba qaala polida Goday eriya mela, Adoniyaasi hachi hayqana!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁንም በሚገባ ያጸናኝ፤ በአባቴ በዳዊት ዙፋን ያስቀመጠኝና በሰጠውም ተስፋ መሠረት ሥርወ መንግሥትን የመሠረተልኝ ሕያው እግዚአብሔርን አዶንያስ ዛሬ ይሞታል!”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በአባቴ በዳዊት ዙፋን ላይ አስቀምጦ መንግሥቴን የጸና አድርጎልኛል፤ ይህን መንግሥት ለእኔና ለዘሮቼ በመስጠት ቃሉን ጠብቆአል፤ እንግዲህ አዶንያስ በዚህ በዛሬው ቀን በሞት እንደሚቀጣ በሕያው እግዚአብሔር ስም እምላለሁ!”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሕዚ ኸዓ በቲ ኣብ ዙፋን ኣቦይ ዳዊት ኣደልዲሉ ዘቐመጠኒ፥ ከምቲ ዘተስፈዎ ድማ ንኣይን ንዘርአይን መንግስቲ ዘቖመለይ፥ ኣዶንያስ ሎሚ ኸም ዝቕተል፥ ብህያው እግዚኣብሄር እምሕል ኣለኹ” ኢሉ ብእግዚኣብሄር መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ንጉስ ሰሎሞን፡ ኣዶንያ እዚ እተዛረቦ ዘረባ ኣብ ነፍሱ እንተ ዘይኰይሁ፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ ኸምዚውን ይወስኸኒ። ሕጂ ኸኣ እቲ ዝመደበኒ፡ ኣብ ዝፋን ኣቦይ ዳዊትውን ዘቐመጠኒ፡ ከምቲ እተዛረቦ ድማ ቤት ዝሰርሓለይ እግዚኣብሄር ህያው ከም ዝዀነ፡ ኣዶንያ ሎሚ ኺመውት እዩ፡ኢሉ ብእግዚኣብሄር መሐለ።