1 Kings 2:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሰሎሞን ድማ ብኢድ በናያ ወዲ ዮያዳ ለኣኸ። ሞተ ድማ ኣብ ልዕሊኡ ወደቐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሰሎሞን የዮዳሄን ልጅ በናያስን ላከ፤ እርሱም አረደው፤ ያንጊዜም አዶንያስ ሞተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሰሎሞን የዮዳሄን ልጅ በናያስን ላከ፤ እርሱም ወደቀበት፥ ሞተም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም አዶንያስን እንዲገድለው ንጉሥ ሰሎሞን ለዮዳሄ ልጅ ለበናያ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ በናያም ሄዶ አዶንያስን ገደለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ሶሎሞነ ዮዳሄ ናኣ ባናያ አዛዝና፥ እ ቢደ አዶንያሳ ሾጪደ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Solomone Yoodaahe na'aa Banaaya azazina, I biide Adooniyaasa shoc'iide wod'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Kawo Solomooney Yoodahe naa Bannaya azaziin izi biidi Adoniyaasa wodhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ካዎ ሶሎሞኔይ ዮዳሄ ና ባናያ ኣዛዚን ኢዚ ቢዲ ኣዶኒያሳ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ሶሎሞነይ ዮዳሄ ናአ ባናያ ኪትን፥ እ ብድ አዶንያሳ ሾጭድ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Solomoney Yoodahe na7a Banaya kiittin, I bidi Adoniyaasa shocidi wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህም አዶንያስን እንዲገድለው ንጉሥ ሰሎሞን፣ የዮዳሄን ልጅ በናያስን አዘዘው፤ በናያስም አዶንያስን መትቶ ገደለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም አዶንያስን እንዲገድለው ንጉሥ ሰሎሞን ለዮዳሄ ልጅ ለበናያ ትእዛዝ አስተላለፈ፤ በናያም ሄዶ አዶንያስን ገደለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ንጉስ ሰሎሞን ንበናያስ ወዲ ዮዳሄ ሰደዶ፤ ንሱ ድማ ንኣዶንያስ ወቕዖ፤ ሞተውን።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ሰሎሞን ከኣ ንበናያ ወዲ የሆየዳ ሰደዶ፡ ንሱ ድማ ወቕዖ፡ሞተ ኸኣ።