1 Kings 2:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካህን ኣብያታር ድማ ንንጉስ፡ ናብ ኣናቶት፡ ናብ ግራትካ ኪድ። ሞት ብቑዕ ኢኻ እሞ፡ ኣብዚ ግዜ እዚ ግና ታቦት እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ኣቦይ ዳዊት ስለ ዘሰከምካ፡ ኣቦይ ኣብ እተጨፍለቐሉ ዅሉ ስለ እተጨፍለቕካ፡ ኣብዚ ግዜ እዚ ኣይቀትለካን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ካህኑን አብያታርን፥ “አንተ ዛሬ የሞት ሰው ነበርህ፤ ነገር ግን የአምላክን የእግዚአብሔርን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ስለ ተሸከምህ፥ አባቴም የተቀበለውን መከራ ሁሉ አንተ ስለ ተቀበልህ አልገድልህምና በዓናቶት ወዳለው ወደ እርሻህ ፈጥነህ ሂድ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ካህኑን አብያታርን። አንተ ዛሬ የሞት ሰው ነበርህ፤ ነገር ግን የአምላክን የእግዚአብሔርን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ስለ ተሸከምህ፥ አባቴም የተቀበለውን መከራ ሁሉ አንተ ስለ ተቀበልህ አልገድልህምና በዓናቶት ወዳለው ወደ እርሻህ ሂድ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ሰሎሞን ካህኑን አብያታርን፤ “ወደ ትውልድ አገርህ ወደ ዐናቶት ሂድ፤ አንተ በሞት ልትቀጣ ይገባህ ነበር፤ ነገር ግን የልዑል እግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ትሸከም ስለ ነበርክ ከእርሱም ጋር የመከራው ሁሉ ተካፋይ ስለ ነበርክ እኔ አሁን አልገድልህም” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሶሎሞነ ቄስያ አብያታራ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔን አናቶታን ደእያ ነ ጋደ ጉየ ባ። ኔን ሀይቃናዉ በሳሳ፤ ሽን ኔና ታን ሀእ ዎከ። አያዉ ጎፐ፥ ኔን ታ አዉዋ ዳዊታ ስንን ኡባ ሞድያ መና ጎዳ ታቦታ ቶካደ፤ ቃይ ታ አዉዋ መቱዋ ኡባ አናና መቶታዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Solomone k'eesiyaa Abiyaataara hawaadan yaageedda; «Neeni Anatootan de'iyaa ne gade guyye ba. Neeni hayk'k'anaw bessaasa; shin neena taani ha"i wod'ikke. Ayaw gooppe, neeni ta aawuwaa Daawita sintsan Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaa Taabootaa tookkaade; k'ay ta aawuwaa metuwaa ubbaa aanana metootaadda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Kawo Solomooney qeese Abiyaataare, «Neni ne dere Anatoote simma ba; nees hayqoy besseesishin nena tani ha7i wodhikke. Ays giikko neni ta aawaa Dawite sinththan Ubbaa Haariza GODAA Taabotaa tookkadasa; qasse ta aawara meto ekkadasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሶሎሞኔይ ቄሴ ኣቢያታሬ፥ «ኔኒ ኔ ዴሬ ኣናቶቴ ሲማ ባ፤ ኔስ ሃይቆይ ቤሴሲሺን ኔና ታኒ ሃኢ ዎኬ። ኣይስ ጊኮ ኔኒ ታ ኣዋ ዳዊቴ ሲንን ኡባ ሃሪዛ ጎዳ ታቦታ ቶካዳሳ፤ ቃሴ ታ ኣዋራ ሜቶ ኤካዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሶሎሞነይ፥ ካህንያ አብያታራኮ፥ “ኔኒ ነ ቢታ አናቶታ ባ። ኔኒ ሀይቃናዉ በሳሳ፥ ሽን ታ ነና ዎከ። ኔኒ ታ አዋ ዳዊቲ ስንን ኡባ ሃርያ ጎዳ ታቦትያ ቶካዳሳ፤ ቃስ ታ አዋ መቱዋ ኡባ እያራ ኤካዳሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, kawoy Solomoney, kahiniya Abyataarako, “Neeni ne biitta Anatoota ba. Neeni hayqanaw bessaasa, shin ta nena wodhike. Neeni ta aawa Dawita sinthan Ubbaa Haariya Godaa Taabotiya tookadasa; qassi ta aawa metuwa ubbaa iyara ekadasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም ካህኑን አብያታርን፣ “ሞት የሚገባህ ሰው ነበርህ፤ ነገር ግን የጌታ እግዚአብሔርን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ስለ ተሸከምህ፣ አባቴ የተቀበለውንም መከራ ሁሉ አብረኸው ስለ ተቀበልህ፣ እኔ አሁን አልገድልህም፤ ዓናቶት ወዳለው ዕርሻህ ሂድ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ካህኑን አብያታርን እንዲህ አለው፤ “ወደ ትውልድ አገርህ ወደ ዐናቶት ሂድ፤ አንተ በሞት ልትቀጣ ይገባህ ነበር፤ ነገር ግን የልዑል እግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ትሸከም ስለ ነበርክ ከእርሱም ጋር የመከራው ሁሉ ተካፋይ ስለ ነበርክ እኔ አሁን አልገድልህም
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ከዓ ንኻህን ኣብያታር “ንስኻ ሞት ዝግብአካ ሰብ ኢኻ፤ ግና ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብዘመን ኣቦይ ዳዊት ስለ ዝፆርካ፥ ኣብ ኵሉ መከራ ኣቦይ ድማ መከራ ስለ ዝረኸብካ፥ ሎሚ ኣይቀትለካን እየ፤ ግና ናብ ግራውትኻ፥ ናብ ኣናቶት ኪድ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ከኣ ንኻህን ኣብያታር፡ ንስኻ ሞት ዚግብኣካ ሰብ ኢኻ፡ ግናኸ ታቦት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ ኣቦይ ዳዊት ስለ ዝጾርካ፡ ኣብ ኲሉ መከራ ኣቦይ ድማ መከራ ስለ ዝረኸብካ፡ ሎሚ ኣይቐትለካን እየ እሞ፡ ናብ ግራውትኻ፡ ናብ ዓናቶት ኪድ፡ በሎ።