1 Kings 2:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ዮኣብ ደድሕሪ ኣዶንያ ደድሕሪ ኣቤሴሎም እኳ እንተ ዘይከደ፡ ደድሕሪ ኣዶንያ ስለ ዝኸደ፡ እቲ ዜና ናብ ዮኣብ መጸ። ዮኣብ ድማ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር ሃዲሙ ቀርኒ መሰውኢ ሒዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሶ​ር​ህያ ልጅ ለኢ​ዮ​አ​ብም ወሬ ደረ​ሰ​ለት፤ ኢዮ​አብ ከአ​ዶ​ን​ያስ ጋር ተባ​ብሮ ተከ​ተ​ለው እንጂ ከሰ​ሎ​ሞን ጋር አል​ተ​ባ​በ​ረም፤ አል​ተ​ከ​ተ​ለ​ው​ምም ነበ​ርና። ኢዮ​አ​ብም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ድን​ኳን ሸሽቶ የመ​ሠ​ዊ​ያ​ውን ቀንድ ያዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለኢዮአብም ወሬ ደረሰለት፤ ኢዮአብም አቤሴሎምን አልተከተለም ነበር እንጂ አዶንያስን ተከትሎ ነበር። ኢዮአብም ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ የመሠዊያውን ቀንድ ያዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአንድ በኩል የአዶንያስ ደጋፊ፥ በሌላ በኩል ደግሞ የአቤሴሎም ተቃዋሚ የሆነው ኢዮአብ የተፈጸመውን ነገር ሁሉ ሰማ፤ ስለዚህም ሸሽቶ ወደ ጌታ ድንኳን ሄደ፤ በዚያም የመሠዊያውን ቀንዶች ይዞ ተማጠነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አበሰሎማ ማዳና ይንቶነ አዶንያስ ማዴዳ ዮኣባኮ ሀ ኦዱ ጋኬዳ። መና ጎዳ ዱንካንያዉ እ ባቃት ቢደ፥ ያርሽያ ሳኣ ካጨቱዋ ኦይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeselooma maaddana d'ayinttonne Adooniyaas maaddeedda Yoo'aabakko ha oduu gakkeedda. Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaw I bak'ati biide, yarshshiyaa sa'aa kac'etuwaa oyk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloomera gidontta Adoniyaasara issife zuppetida Iyo7aabekko ha yo7oy gakkides; histtiin Iyo7aabey GODAA Dunkaanekko baqati biidi yarshizaso kaceta oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቤሴሎሜራ ጊዶንታ ኣዶኒያሳራ ኢሲፌ ዙፔቲዳ ኢዮኣቤኮ ሃ ዮኦይ ጋኪዴስ፤ ሂስቲን ኢዮኣቤይ ጎዳ ዱንካኔኮ ባቃቲ ቢዲ ያርሺዛሶ ካጬታ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አበሰሎመ እፅድ፥ አዶንያሳ ማድዳ እዮኣባ ሀ ኦዳይ ጋክን፥ ባቃትድ ጎዳ ዱንካንያኮ ብድ፥ ያርሾ በሳ ካጨታ ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeseloome ixidi, Adoniyaasa maaddida Iyo7aaba ha oday gakin, baqatidi Godaa Dunkaaniyako bidi, yarsho bessa kaceta oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአቤሴሎም ጋር ሳይሆን ከአዶንያስ ጋር አሢሮ የነበረው ኢዮአብም ይህን በሰማ ጊዜ፣ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ የመሠዊያውን ቀንድ ያዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአንድ በኩል የአዶንያስ ደጋፊ፥ በሌላ በኩል ደግሞ የአቤሴሎም ተቃዋሚ የሆነው ኢዮአብ ይህን የተፈጸመውን ነገር ሁሉ ሰማ፤ ስለዚህም ሸሽቶ ወደ ተቀደሰው ድንኳን ሄደ፤ በዚያም የመሠዊያውን ቀንዶች ይዞ ተማጠነ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮኣብ ድማ ንኣቤሴሎም እኳ እንተ ዘይተኸተለ፥ ንኣዶንያስ ተኸቲሉ ነበረሞ፥ ወረ ምስ በፅሖ፥ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ሃዲሙ ቐርኒ መሰውኢ ሓዘ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣብ ድማ፡ ምንም እኳ ንኣቤሴሎም እንተ ዘይሰዐበ፡ ንኣዶንያ ስዒቡ ነበረ እሞ፡ እቲ ወረ ኣብ ዮኣብ ምስ መጸ፡ ዮኣብ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር ሀዲሙ ቐርኒ መሰውኢ ቐጥ ኣቢሉ ሐዘ።