1 Kings 2:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሰሎሞን፡ ዮኣብ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር ከም ዝሃደመ ተነግሮ። እንሆ ድማ ኣብ መሰውኢ ኣሎ። ሽዑ ሰሎሞን ንበናያ ወዲ ዮያዳ፡ ኪድ ውደቕ ኢሉ ለኣኾ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ሰሎሞን ኢዮአብ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ የመሠዊያውን ቀንድ እንደ ያዘ ሰማ፤ ንጉሥ ሰሎሞንም ወደ ኢዮአብ እንዲህ ሲል ላከ፤ “በመሠዊያው ቀንድ የተማጠንህ ምን ሆነህ ነው?” ኢዮአብም፥ “ፈርቼሃለሁና በእግዚአብሔር ተማጠንሁ” አለ። ሰሎሞንም የዮዳሄን ልጅ በንያስን ልኮ፥ “ሂድ ግደልና ቅበረው” ብሎ አዘዘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ሰሎሞን ኢዮአብ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ መሠዊያውን እንደ ያዘ ሰማ፤ ሰሎሞንም የዮዳሄን ልጅ በናያስን፥ ሂድ ውደቅበት ብሎ አዘዘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአብ ወደ ጌታ ድንኳን ሸሽቶ መሄዱንና በመሠዊያው አጠገብ መገኘቱን ሰሎሞን በሰማ ጊዜ፥ ኢዮአብን እንዲገድለው ለበናያ ትእዛዝ አስተላለፈ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዮኣበ መና ጎዳ ዱንካንያዉ ባቃቲደ ቢደ፥ ያርሽያ ሳኣ ምይያን ደእያዋ ካትያ ሶሎሞናዉ ኦዴድኖ። ሶሎሞነ ዮዳሄ ናኣ ባናያ፥ “ባደ አ ዎ!” ጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yoo'aabe Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaw bak'atiide biide, yarshshiyaa sa'aa miyiyaan de'iyaawaa Kaatiyaa Solomonaw odeeddino. Solomone Yoodaahe na'aa Banaaya, «Baade Aa wod'a!» giide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabey GODAA Dunkkaanekko baqati biidi yarshizasoza lanqen dizayssa kawo Solomoones yootida; histtiin Solomooney Yoodahe naa Bannaya, «Baada iza wodha!» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዮኣቤይ ጎዳ ዱንካኔኮ ባቃቲ ቢዲ ያርሺዛሶዛ ላንቄን ዲዛይሳ ካዎ ሶሎሞኔስ ዮቲዳ፤ ሂስቲን ሶሎሞኔይ ዮዳሄ ና ባናያ፥ «ባዳ ኢዛ ዎ!» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮኣብ ባቃትድ ጎዳ ዱንካንያኮ ብድ፥ ያርሾ በሳ ማታን ደኤይሳ ካዋ ሶሎሞነይ ስእዳ ዎደ፥ ዮዳሄ ናኣ ባናያ፥ “ባዳ እያ ዎ” ግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aabi baqatidi Godaa Dunkaaniyako bidi, yarsho bessa matan de7eysa kawa Solomoney si7ida wode, Yoodahe na7aa Banaya, “Bada iya wodha” gidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኢዮአብ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ መሄዱንና በመሠዊያው አጠገብ መሆኑን ንጉሥ ሰሎሞን በሰማ ጊዜ፣ የዮዳሄን ልጅ በናያስን፣ “ሂድና ግደለው!” ብሎ አዘዘው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮአብ ወደ ተቀደሰ ድንኳን ሸሽቶ መሄዱንና በመሠዊያው አጠገብ መገኘቱን ሰሎሞን በሰማ ጊዜ፥ ኢዮአብን እንዲገድለው ለበናያ ትእዛዝ አስተላለፈ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንንጉስ ሰሎሞን ከዓ ኢዮኣብ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር ከም ዝሃደመን ንመሰውኢ ድማ ኸም ዝሓዘን ነገርዎ። ንጉስ ሰሎሞን ከዓ ልኡኽ ሰዲዱ ስለ ምንታይ ናብቲ መሰውኢ ኸም ዝሃደመ ጠየቖ። ኢዮኣብ ድማ ንሰሎሞን ፈሪሑ ኸም ዝሃደመ ነገሮ። ሽዑ ሰሎሞን ንበናያስ ወዲ ዮዳሄ፥ “ኬድካ ቕተሎ” ኢሉ ኣዘዞ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮኣብ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር ከም ዝሀደመን ኣብ ጥቓ መሰውኢ ድማ ከም ዘሎን፡ ንንጉስ ሰሎሞን ነገርዎ። ሽዑ ሰሎሞን ንበናያ ወዲ የሆያዳ፡ ኬድካ ቕተሎ፡ ኢሉ ሰደዶ።