1 Kings 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ሕጊ ሙሴ ከም እተጻሕፈ፡ ኣብ መገዱ ኽትመላለሱ፡ ነቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ እተጻሕፈ፡ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሓልዉ፡ በቲ እትገብርዎ ዘበለ ዅሉ ምእንቲ ኽትሰስኑ። ኣብ ዝኾነ ቦታ ድማ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እን​ደ​ማ​ዝ​ዝህ የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን ሁሉ ታውቅ ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ የተ​ጻ​ፈ​ውን ሥር​ዐ​ቱ​ንና ትእ​ዛ​ዛ​ቱን፥ ፍር​ዱ​ንና ምስ​ክ​ሩ​ንም ትጠ​ብቅ ዘንድ በመ​ን​ገ​ዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአ​ም​ላ​ክ​ህን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ጠብቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አምላክህ ጌታ እንድታደርግ የሚያዝህን ሁሉ አድርግ፤ በምትሄድበት ስፍራ ሁሉ የምታደርገው ማንኛውም ነገር እንዲከናወንልህ በሙሴ አማካይነት በተሰጠው ሕግ የተጻፉትን የእግዚአብሔርን ሕግና ትእዛዝ፥ ሥርዓትና ፈቃድ ሁሉ ጠብቅ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ነ ጾሳይ አዛዜዳዋ ናጋ፤ አ ኦግያን ሀመታ፤ ሙሴ ህግያን ጻፈቴዳዋዳን አ አዋዩዋ፥ አ አዛዙዋ፥ አ ህግያነ አ ዎጋ ናጋ። ያቶፐ፥ ኔን ኦያባይ ኡባይነ ኔን ብያሳኣ ኡባይ ነዉ እንጀታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday ne S'oossay azazeeddawaa naaga; Aa ogiyaan hametta; Muse Higgiyan s'aafetteeddawaadan Aa awaayuwaa, Aa azazuwaa, Aa higgiyaanne Aa wogaa naaga. Yaatooppe, neeni ootsiyaabay ubbaynne neeni biyaasa'aa ubbay new injjetanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA ne Xoossaa azazo naaga; iza ogetan hemetta; Muse wogan xaafettida mala iza awajjata, azazota, wogatanne maarata naaga; histtiko neni ooththiza miish ubbaynne neni biza soho ubbay nees injjetana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኔ ጾሳ ኣዛዞ ናጋ፤ ኢዛ ኦጌታን ሄሜታ፤ ሙሴ ዎጋን ጻፌቲዳ ማላ ኢዛ ኣዋጃታ፥ ኣዛዞታ፥ ዎጋታኔ ማራታ ናጋ፤ ሂስቲኮ ኔኒ ኦዛ ሚሽ ኡባይኔ ኔኒ ቢዛ ሶሆ ኡባይ ኔስ ኢንጄታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ነ ፆሳይ ኪትዳባ ናጋ፤ እያ ኦግያን ሄመታ፤ ሙሰ ማፃፋን ፃፈትዳ እያ አዋጁዋ፥ እያ ኪታ፥ እያ ህግያነ እያ ዎጋ ናጋ። ሄሳ ነ ኦኮ፥ ነ ኦያባ ኡባይነ ነ ብያ በሳ ኡባይ ነዉ እንጀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ne Xoossay kiittidaba naaga; iya ogiyan hemeta; Muse maxaafan xaafetida iya awaajuwa, iya kiitaa, iya higgiyanne iya wogaa naaga. Hessa ne oothiko, ne oothiyaba ubbaynne ne biya bessa ubbay new injetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ፤ የምታደርገው ሁሉ እንዲከናወንልህ፣ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲሳካልህ፣ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈው በመንገዶቹ ተመላለስ፣ ሥርዐቶቹንና ትእዛዞቹን፣ ሕግጋቱንና ደንቦቹን ጠብቅ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አምላክህ እግዚአብሔር እንድታደርግ የሚያዝህን ሁሉ አድርግ፤ በምትሄድበት ስፍራ ሁሉ የምታደርገው ማናቸውም ነገር እንዲከናወንልህ በሙሴ አማካይነት በተሰጠው ሕግ የተጻፉትን የእግዚአብሔርን ሕግና ትእዛዝ፥ ሥርዓትና ፈቃድ ሁሉ ጠብቅ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እትገብሮ ዅሉን ኣብ እትኸዶ ዅሉን ምእንቲ ኽቐንዐካስ፥ ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ ተፅሒፉ ዘሎ፥ ንትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሓሉ፤ ከም ፍቓዱ ኸዓ ንበር፤ ሕግጋቱን ትእዛዛቱን ስርዓቱን ድማ ሓሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ እትገብሮ ዘበለ ዂሉን ገጽካ ኣብ እትመልሰሉን ምእንቲ ኪቐንዓካስ፡ ከምቲ ኣብ ሕጊ ሙሴ ተጽሒፉ ዘሎ፡ ብመገዱ ኽትከይድ፡ ሕጋጋቱን ትእዛዛቱን ፍርድታቱን ምስክሩን ድማ ክትሕሉ፡ ንትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሐሉ።