1 Kings 2:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነቲ ኣብ ርእሱ ኣብ ልዕሊ ክልተ ጻድቃንን ዝሓሹን ሰባት ዝወደቐ ደሙ፡ ኣቦይ ዳዊት ከይፈለጠ ከሎ፡ ብሰይፊ ዝቐተሎም ደሙ፡ ማለት ኣብነር ወዲ ኔር፡ ክመልሶ እዩ። ኣዛዚ ሰራዊት እስራኤልን ኣማሳ ወዲ የተር ሓለቓ ሰራዊት ይሁዳን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አባቴ ዳዊት ሳያ​ውቅ ከእ​ርሱ የሚ​ሻ​ሉ​ትን ሁለ​ቱን ጻድ​ቃን ሰዎች፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ሠራ​ዊት አለቃ የኔ​ርን ልጅ አበ​ኔ​ርን፥ የይ​ሁ​ዳ​ንም ሠራ​ዊት አለቃ የኢ​ያ​ቴ​ርን ልጅ አሜ​ሳ​ይን በሰ​ይፍ ገድ​ሎ​አ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዐ​መፅ ደሙን በራሱ ላይ መለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አባቴ ዳዊት ሳያውቅ ከእርሱ የሚሻሉትን ሁለቱን ጻድቃን ሰዎች፥ የእስራኤልን ሠራዊት አለቃ የኔርን ልጅ አበኔርን፥ የይሁዳንም ሠራዊት አለቃ የዬቴርን ልጅ አሜሳይን፥ በሰይፍ ገድሎአልና እግዚአብሔር ደሙን በራሱ ላይ ይመልሰው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አባቴ ዳዊት ሳያውቅ ኢዮአብ ስለ ገደላቸው ስለ እነዚያ ሰዎች ደም ጌታ ኢዮአብን ይቀጣዋል፤ ኢዮአብ ከእርሱ የተሻሉትን ሁለት ንጹሓን ሰዎች ገድሎአል፤ እነርሱም የእስራኤል ጦር አዛዥ አበኔርና የይሁዳ ጦር አዛዥ ዐማሣ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ጉሴዳ ሱ አጩዋ መና ጎዳይ አዉ ጭጋና። አያዉ ጎፐ፥ እ ታ አዉ ዳዊተ ኤረናን ደእሽን ላኡ አሳቱዋ ማሻን ዎዳ፤ እስራኤልያ ኦላ ጋዳዋይ ኔራ ናአይ አባኔርነ ይሁዳ ኦላ ጋዳዋይ የተራ ናአይ አማስ፥ ኡንቱንቱ ላአቱካ አፐ ኬካነ ሱርያ ዳሮ አሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I gusseedda suutsaa ac'uwaa Med'inaa Goday aw c'iggana. Ayaw gooppe, I ta aawuu Daawite erennan de'ishshin laa"u asatuwaa mashshaan wod'eedda; Israa'eeliyaa olaa gadaaway Neera na'ay Abaneerinne Yihudaa olaa gadaaway Yetera na'ay Amaasi, unttunttu laa"attuukka aappe keekkaanne suuriyaa daro asaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta aawa Dawiti erontta dishin Iyo7aabey nam7u asata giththa mashshan wodhida suuththa gishshas GODAY iza ooso mala izas zaarana; Isra7eele ola gadawa Neere naa Abineerinne Yuhuda ola gadawa Yootore naa Amasi istti nam7ayka izappe keehi suure asa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ኣዋ ዳዊቲ ኤሮንታ ዲሺን ኢዮኣቤይ ናምኡ ኣሳታ ጊ ማሻን ዎዳ ሱ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ኦሶ ማላ ኢዛስ ዛራና፤ ኢስራኤሌ ኦላ ጋዳዋ ኔሬ ና ኣቢኔሪኔ ዩሁዳ ኦላ ጋዳዋ ዮቶሬ ና ኣማሲ ኢስቲ ናምኣይካ ኢዛፔ ኬሂ ሱሬ ኣሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ጉስዳ ሱ አጩዋ ጎዳይ እያዉ ቃንፃና። እ፥ ታ አዋ ዳዊቲ ኤሮናሽን፥ ባፐ ፅሎ ግድዳ ናምኡ አሳታ ማሻን ዎስ። እስራኤለ ቶራ ሞጮናይ፥ ኔራ ናአይ አበኔርነ ይሁዳ ቶራ ሞጮናይ የተራ ናአይ አማስ፥ ሱረ አስ ሽን ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I gussida suuthaa acuwa Goday iyaw qanxana. I, ta aawa Dawiti eronnashin, baape xillo gidida nam7u asata mashshan wodhis. Isra7eele toora moconay, Neera na7ay Abeneerinne Yihuda toora moconay Yetera na7ay Amaasi, suure asi shin wodhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባቴ ዳዊት ሳያውቅ ኢዮአብ በሁለቱ ሰዎች ላይ አደጋ ጥሎ በሰይፍ ገድሏቸዋልና ስላፈሰሰው ደም እግዚአብሔር ይበቀለዋል። የእስራኤል ሰራዊት አዛዥ የኔር ልጅ አበኔርና የይሁዳ ሰራዊት አዛዥ የዬቴሩ ልጅ አሜሳይ ሁለቱም ከእርሱ የተሻሉና ይበልጥ ትክክለኛ ሰዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አባቴ ዳዊት ሳያውቅ ኢዮአብ ስለ ገደላቸው ስለ እነዚያ ሰዎች ደም እግዚአብሔር ኢዮአብን ይቀጣዋል፤ ኢዮአብ ከእርሱ የተሻሉትን ሁለት ንጹሓን ሰዎች ገድሎአል፤ እነርሱም የእስራኤል ጦር አዛዥ አበኔርና የይሁዳ ጦር አዛዥ ዐማሣ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ካብኡ ዝቐንዑን ዝሐሹን ዝነበሩ ኽልተ ሰባት፥ ንኣበኔር ወዲ ኔር ሓለቓ ሰራዊት እስራኤልን ንዓሜሳይ ወዲ ዮቴር ሓለቓ ሰራዊት ይሁዳን፥ ኣቦይ ዳዊት እንተይፈለጠ፥ ብሰይፊ ወቒዑ ስለ ዝቐተሎም፥ እግዚኣብሄር ደሙ ናብ ልዕሊኡ ይምለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ካብኡ ዚጸድቁን ዚሕሹን ዝነበሩ ኽልተ ሰባት፡ ንኣብኔር ወዲ ኔር ሓለቓ ሰራዊት እስራኤልን ንዓማሳ ወዲ የተር ሓለቓ ሰራዊት ይሁዳን፡ ኣቦይ ዳዊት ከይፈለጠ፡ ወቒዑ ብሴፍ ስለ ዝቐተሎም፡ እግዚኣብሄር ደሙ ናብ ልዕሊ ርእሱ ይምለሰሉ።