1 Kings 2:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መወዳእታ ሰለስተ ዓመት ድማ፡ ክልተ ካብ ባሮት ሲመይ ናብ ኣጊስ ወዲ ማኣጋ፡ ንጉስ ጋት ሃደሙ። ንሳቶም ድማ ንሲሜይ ነገሩዎ፡ እንሆ፡ ባሮትካ ኣብ ጋት ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከሦ​ስት ዓመ​ትም በኋላ ከሳሚ አገ​ል​ጋ​ዮች ሁለቱ ወደ ጌት ንጉሥ ወደ መዓካ ልጅ ወደ አን​ኩስ ኰበ​ለሉ፤ ለሳ​ሚም፥ “እነሆ፥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ በጌት ናቸው” ብለው ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከሦስት ዓመትም በኋላ ከሳሚ ባሪያዎች ሁለቱ ወደ ጌት ንጉሥ ወደ መዓካ ልጅ ወደ አንኩስ ኰበለሉ፤ ሳሚንም። እነሆ፥ ባሪያዎችህ በጌት ናቸው ብለው ነገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከሦስት ዓመት በኋላ ግን ሁለቱ የሺምዒ አገልጋዮች የማዕካ ልጅ ወደ ሆነው አኪሽ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ጋት ንጉሥ ኰብልለው ሄዱ፤ ሺምዒም ባርያዎቹ በጋት መኖራቸው ተነገረው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሄዙ ላይፐ ጉይያን፥ ሽምአ ቆማቱዋፐ ላአቱ በቲደ፥ ማእካ ናኣ፥ ጋተ ካትያ አኪሻኮ ቢና፥ “ነ ቆማቱ ጋተን ደኢኖ” ጊደ ሽምአዉ ኦዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin heezzu laytsaappe guyyiyaan, Shim"a k'oomatuwaappe laa"atuu betiide, Maa'ika na'aa, Gaate Kaatiyaa Akiishakko biina, «Ne k'oomatuu Gaaten de'iino» giide Shim"aw odeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin heedzdzu layththafe guye Shim7e aylletappe nam7ati betidi Ma7ika naa Geete kawo Ankusekko bida; he worey, «Ne aylleti Geeten deettes» geetettidi Shim7es yootettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሄ ላይፌ ጉዬ ሺምኤ ኣይሌታፔ ናምኣቲ ቤቲዲ ማኢካ ና ጌቴ ካዎ ኣንኩሴኮ ቢዳ፤ ሄ ዎሬይ፥ «ኔ ኣይሌቲ ጌቴን ዴቴስ» ጌቴቲዲ ሺምኤስ ዮቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሄ ላይፈ ጉየ፥ ሳማ አይለታፐ ናምአት ማእካ ናኣ፥ ጋተ ካዋ አንኩሳኮ ብድ፥ “ነ አይለት ጋተን ደኦሶና” ግድ ሳማስ ኦድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin heedzu laythafe guye, Saami aylletape nam7ati Ma7ika na7aa, Gaate kawa Ankusako bidi, “Ne aylleti Gaaten de7oosona” gidi Saamas odidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሦስት ዓመት በኋላ ግን፣ ከሳሚ አገልጋዮች ሁለቱ ወደ ጌት ንጉሥ፣ ወደ መዓካ ልጅ ወደ አንኩስ ኰበለሉ፤ ለሳሚም፣ “እነሆ፣ አገልጋዮችህ በጌት ናቸው” ተብሎ ተነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሦስት ዓመት በኋላ ግን ሁለቱ የሺምዒ አገልጋዮች የማዕካ ልጅ ወደ ሆነው አኪሽ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ጋት ንጉሥ ኰብልለው ሄዱ፤ ሺምዒም ባሪያዎቹ በጋት መኖራቸው ተነገረው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ሰለስተ ዓመት ክልተ ኣገልገልቲ ሳሚ ናብ ኣንኩስ ወዲ መዓካ፥ ንጉስ ጌት ሃደሙ። ንሳሚ ድማ “ኣብ ጌት ኣለዉ” ኢሎም ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ ድሕሪ ሰለስተ ዓመት ክልተ ገላዉ ሺምዒ ናብ ኣኪሽ ወዲ ማዓካ፡ ንጉስጋት፡ ሀደሙ። ንሸምዒ ድማ፡ ገላዉኻ እነዉ ኣብ ጋት፡ ኢሎም ነገርዎ።